1 Chronicles 27:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሻብዓይ ገዛኢ ሻብዓይ ወርሒ፡ ሄለስ፡ ፔሎናዊ፡ ካብ ደቂ ኤፍሬም እዩ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ወር ሰባ​ተ​ኛው አለቃ ከኤ​ፍ​ሬም ልጆች የሆነ ፍሎ​ሳ​ዊው ከሊስ ነበረ፤ በእ​ር​ሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሰባተኛው ወር ሰባተኛው አለቃ ከኤፍሬም ልጆች የሆነ ፍሎናዊው ሴሌስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሰባተኛው ወር ሰባተኛው አለቃ ከኤፍሬም ልጆች የሆነ ፍሎናዊው ሴሌስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ኤፍሬማ ዛርያፐ ፕሎናፐ ዬዳ ሄሌጻ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Efireema zariyaappe Piloonappe yeedda Helees'a; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththo aginan ooththiza buttezas alaafey Efreeme zareppe Piloone dere as Heleexe; iza buttezan 24,000 asi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ኤፍሬሜ ዛሬፔ ፒሎኔ ዴሬ ኣስ ሄሌጼ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ ኤፍሬማ ኮቸ ግድዳ ፕሎና አድያ ሰለሳ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha ageenan keyiya cugaa kaalethey Efreema koche gidida Piloona addiya Selesa; iya cugan 24,000 asi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛው ወር፣ ሰባተኛው የበላይ አዛዥ የኤፍሬም ወገን የሆነው ፍሎናዊው ሴሌስ ሲሆን፣ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሻውዐይቲ ወርሒ፥ ሴሌስ እቲ ፍሎናዊ ካብ ደቂ ኤፍሬም ሓለቓ ሰራዊት ነበረ፤ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ከዓ ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሳብዓይ ናይ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ሔለጽ እቲ ጰሎናዊ ኻብ ደቂ ኤፍሬም ነበረ። እቶም ክፍሉ ኸኣ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።