1 Chronicles 26:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም እዞም ደቂ ዖቤድ-ኤዶም፡ ንሳቶምን ደቆምን ኣሕዋቶምን፡ ንኣገልግሎት ዚበቅዑ ሰባት፡ ስሳን ክልተን ካብ ዖቤድ-ኤዶም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁሉ የዖ​ቤ​ድ​ኤ​ዶም ልጆች ነበሩ፤ እነ​ር​ሱም፥ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም፥ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም ለማ​ገ​ል​ገል ኀያ​ላን የነ​በሩ የዖ​ቤ​ድ​ኤ​ዶም ልጆች ስድሳ ሁለት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁሉ የዖቤድኤዶም ልጆች ነበሩ፤ እነርሱም ልጆቻቸውም ወንድሞቻቸውም ለማገልገል ኃያላን የነበሩ የዖቤድኤዶም ልጆች ስድሳ ሁለት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ልጆቻቸውም ወንድሞቻቸውም ለማገልገል ኃያላን የነበሩ የዖቤድ-ኤዶም ልጆች ስልሳ ሁለት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ኡባቱ ኦቤድ-ኤዶማ ዘረ፤ ኡንቱንቱ፥ ኡንቱንቱ ናናይነ ኡንቱንቱ ዳቦቱ ኦሶ ምኖ። ኦቤድ-ኤዶማ ዛራቱ ኡባና ኡሱፑን ታማነ ላኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu ubbatuu Obeedi-Eedooma zeretsaa; unttunttu, unttunttu naanaynne unttunttu dabbotuu oosoo mino. Obeedi-Eedooma zaratuu ubbaanna usuppun tammanne laa"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti ubbati Obeed-Eedoome zareta; isttas, istta naytinne istta dabboti oosos keehi mino asata; Obeed-Eedoome zareti mulera usuppun tammanne nam7a.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ኡባቲ ኦቤድ-ኤዶሜ ዛሬታ፤ ኢስታስ፥ ኢስታ ናይቲኔ ኢስታ ዳቦቲ ኦሶስ ኬሂ ሚኖ ኣሳታ፤ ኦቤድ-ኤዶሜ ዛሬቲ ሙሌራ ኡሱፑን ታማኔ ናምኣ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ኡባይ ኦቤድ-ኤዶማ ኮቻታ፤ ኤንቲ፥ ኤንታ ናይታነ ኤንታ ዳቦት ኦሶስ ምኖ። ኦቤድ-ኤዶማ ኮቻት ኩመ ኡሱፑን ታማነ ናምአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati ubbay Obeed-Edooma kochata; enti, enta naytanne enta dabboti oosos mino. Obeed-Edooma kochati kumethi usupun tammanne nam7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሁሉ የዖቤድኤዶም ዘሮች ሲሆኑ፣ እነርሱም ሆኑ ወንዶች ልጆቻቸውና ቤተ ዘመዶቻቸው ሥራውን ለመሥራት በቂ ችሎታ ነበራቸው። የዖቤድኤዶም ዘሮች በአጠቃላይ ስድሳ ሁለት ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ሁሉ የዖቤድኤዶም ልጆች ነበሩ፦ እነርሱና ልጆቻቸው እንዲሁም ዘመዶቻቸው የሥራ ችሎታና ሥራውን የመሥራት ጥንካሬ ነበራቸው፤ የዖቤድኤዶም ልጆችና የልጅ ልጆች በጠቅላላው ሥልሳ ሁለት ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኵሎም ካብ ደቂ ዖቤድኤዶም ነበሩ። ንሳቶምን ደቆምን ኣሕዋቶምን ንኣገልግሎት ዝበቕዑ ንፉዓት ሰባት ነበሩ፤ ኵሎም ደቂ ዖቤድኤዶም ድማ ስሳን ክልተን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኲሎም ካብ ደቂ ዖቤድኤዶም ነበሩ፡ ንሳቶምን ደቆምን ኣሕዋቶምን ነገልግሎት ዚበቕዑ ንፉዓት ሰባት፡ ስሳን ክልተን ካብ ዖቤድኤዶም።