1 Chronicles 26:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዖቤዶም ድማ፡ በዅሪ ሸማያ፡ ካልኣይ ዮዛባድ፡ ሳልሳይ ዮኣክ፡ ራብዓይ ሳካር፡ ሓምሻይ ድማ ኔታንኤል፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዖቤድኤዶምም ልጆች ነበሩት፤ በኵሩ ሰማያ፥ ሁለተኛው ዮዛባት፥ ሦስተኛው ኢዮአስ፥ አራተኛው ሣካር፥ አምስተኛው ናትናኤል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ባርኮታልና ዖቤድኤዶም ልጆች ነበሩት፤ በኵሩ ሸማያ፥ ሁለተኛው ዮዛባት፥ ሦስተኛው ኢዮአስ፥ አራተኛው ሣካር፥ አምስተኛው ናትናኤል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዖቤድ-ኤዶም ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም በኩሩ ሸማያ፥ ሁለተኛው ዮዛባት፥ ሦስተኛው ኢዮአስ፥ አራተኛው ሣካር፥ አምስተኛው ናትናኤል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኦቤድ-ኤዶማካ አንጄዳ ድራዉ፥ እ ሆስፑን አቱማ ናና የሌዳ። ኡንቱንቱ ባረንቱ የለታ ማራን ሻማእያ፥ ይሆዛባዳ፥ ዮኣሀ፥ ሳካራ፥ ናታንኤላ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Obeedi-Eedoomakka anjjeedda diraw, I hosppun attuma naanaa yeleedda. Unttunttu barenttu yeletaa maaran Shamaa'iyaa, Yihozabaada, Yo'aaha, Sakaara, Nataani'eela, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi Obeed-Eedoome anjjida gishshas izi osppun attuma nayta yelides; koyrozi Shama7e, nam7anththozi Yihozabaade, heedzdzanththozi Yo7aaha, oydanththozi Sakkare, ichchashanththozi Natina7eele, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኦቤድ-ኤዶሜ ኣንጂዳ ጊሻስ ኢዚ ኦስፑን ኣቱማ ናይታ ዬሊዴስ፤ ኮይሮዚ ሻማኤ፥ ናምኣንዚ ዪሆዛባዴ፥ ሄንዚ ዮኣሃ፥ ኦይዳንዚ ሳካሬ፥ ኢቻሻንዚ ናቲናኤሌ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኦቤድ-ኤዶማ አንጅዳ ግሾ፥ እ ሆስፑን አደ ናይታ የልስ። ኤንቲ ባንታ የለታ ማራን ሻማያ፥ ዮዛባታ፥ እዮኣሳ፥ ሳካራ፥ ናትናኤላ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Obeed-Edooma anjida gisho, I hospun adde nayta yelis. Enti banta yeletaa maaran Shamaya, Yozabaata, Iyo7aasa, Sakara, Natina7eela, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዖቤድኤዶምም እንደዚሁ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ የመጀመሪያው ሸማያ፣ ሁለተኛው ዮዛባት፣ ሦስተኛው ኢዮአስ፣ አራተኛው ሣካር፣ አምስተኛው ናትናኤል፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስምንት ወንዶች ልጆችን በመስጠት እግዚአብሔር የባረከው ዖቤድኤዶም የተባለም ሌላ ሰው ነበር፤ ልጆቹም በዕድሜአቸው ተራ ሸማዕያ፥ ይሆዛባድ፥ ዮአሕ፥ ሳካር፥ ናትናኤል፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንዖቤድኤዶም ውሉድ ብምሃብ ባረኾ፤ በዅሩ ሸማያ፥ ካልኣይ ዮዛባት፥ ሳልሳይ ኢዮኣስ፥ ራብዓይ ሳካር፥ ሓምሻይ ናትናኤል፥ ሻድሻይ ዓሚኤል፥ ሻውዓይ ይሳኮር፥ ሻምናይ ፒላቲ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዖቤድኤዶም ድማ ደቂ ነበርዎ፡ እቲ በዂሪ ሸማዕያ፡ እቲ ኻልኣይ የሆዛባድ፡ እቲ ሳልሳይ ዮኣሕ፡ እቲ ራብዓይ ከኣ ሳካር፡ እቲ ሓምሳይውን ንታንኤል፡ |