1 Chronicles 26:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኬብሮናውያን፡ ከም ወለዶ ኣቦታቱ፡ ኣብ መንጎ ኬብሮናውያን፡ መራሒ ኤርያስ፡ ኣብ ኬብሮናውያን ነበረ። ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት ንግስነት ዳዊት ተደለዩ፡ ኣብ መንጎኦም ጀጋኑ ጀጋኑ ኣብ ያዘር ኣብ ጊልዓድ ተረኺቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከኬ​ብ​ሮ​ና​ው​ያ​ንም እንደ አባ​ቶች ቤቶች ትው​ል​ዶች የኬ​ብ​ሮ​ና​ው​ያን አለቃ ኤር​ያስ ነበረ። ዳዊት በነ​ገሠ በአ​ር​ባ​ኛው ዓመት ይፈ​ል​ጉ​አ​ቸው ነበረ፤ በእ​ነ​ር​ሱም መካ​ከል በገ​ለ​ዓድ ኢያ​ዜር ጽኑ​ዓን ኀያ​ላን ሰዎች ተገኙ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኬብሮናውያንም እንደ አባቶች ቤቶች ትውልዶች የኬብሮናውያን አለቃ ይርያ ነበረ። ዳዊት በነገሠ በአርባኛው ዓመት ይፈልጉአቸው ነበር፤ በእነርሱም መካከል በገለዓድ ኢያዜር ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ተገኙ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከኬብሮናውያንም እንደ አባቶች ቤቶች ትውልዶች የኬብሮናውያን አለቃ ይሪያ ነበረ። ዳዊት በነገሠ በአርባኛው ዓመት ይፈልጉአቸው ነበር፤ በእነርሱም መካከል በገለዓድ ኢያዜር ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ተገኙ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ከብሮነ ያራቱዋፐ ካፖትያዌ ይሪያ። ዳዊተ ካተቴዳ ኦይታማን ላይን ኮይና፥ ኡንቱንቱ አሳ ግዶፐ ምኖ አሳቱ ጋላኣደ ቢታን ያእዜራ ጌተትያ ኮሽያን ቤቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kebroone yaratuwaappe kaappotiyaawe Yiriiya. Daawite kaateteedda oytamantso laytsan koyina, unttunttu asaa giddoppe mino asatuu Gala'aade biittan Yaa'izeera geetettiyaa koshiyan beetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kebroone zaretappe isttaso asaa mazgabezan xaafettida mala Yiiriyay isttas halaqa gidides; kawo Dawiti kawotida oyddu tammanththa layththan mazgabe pilggi xeellishin Gala7aade deren Iyaazeere geetettizason Kebroone asatappe mino asati beettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኬብሮኔ ዛሬታፔ ኢስታሶ ኣሳ ማዝጋቤዛን ጻፌቲዳ ማላ ዪሪያይ ኢስታስ ሃላቃ ጊዲዴስ፤ ካዎ ዳዊቲ ካዎቲዳ ኦይዱ ታማን ላይን ማዝጋቤ ፒልጊ ጼሊሺን ጋላኣዴ ዴሬን ኢያዜሬ ጌቴቲዛሶን ኬብሮኔ ኣሳታፔ ሚኖ ኣሳቲ ቤቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ከብሮና ያራታ ማዝጋብያ ማራን ይርይ ኤንታ ሀላቃ። ዳዊቲ ካዎትዳ ኦይታማን ላይን ማዝጋበን ኮይን ኤንታ አሳ ግዶፈ ምኖ አሳት ጋላዳ ቢታን ያእዜራ ጌተትያ በሳን በንትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kebroona yarata mazgabiya maaran Yiriyi enta halaqa. Dawiti kawotida oytamantho laythan mazgaben koyin enta asaa giddofe mino asati Galada biittan Ya7izeera geetetiya bessan bentidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኬብሮናውያን በኩል በቤተ ሰቦቻቸው የትውልድ መዝገብ መሠረት ይሪያ አለቃቸው ነበረ። በዳዊት ዘመነ መንግሥት በአርባኛው ዓመት መዛግብቱ ተመርምረው ስለ ነበር፣ በገለዓድ ውስጥ ኢያዜር በተባለ ቦታ ከኬብሮናውያን መካከል ጠንካራ ሰዎች ሊገኙ ችለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከኬብሮናውያንም በቤተሰብ የትውልድ ምዝገባ መሠረት ይሪያ አለቃቸው ነበር፤ ዳዊት በነገሠ በአርባኛው ዓመት በመዝገቡ ውስጥ ፍለጋ ተደርጎ በገለዓድ ያዕዜር ችሎታ ያላቸው ኬብሮናውያን ተገኙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቶም ኬብሮናውያን፥ ይሪያ ዋና ማይ ቤት ኬብሮናውያን ነበረ። ዳዊት ምስ ነገሰ ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመቱ ብዛዕባኣቶም መርመሩ እሞ ኣብ መንጎኣቶም ኣብ ኢያዜር ኣብ ምድሪ ገለዓድ ሓያላት ጀጋኑ ተረኽቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ሔብሮናውያን፡ የሪያ ነቶም ሔብሮናውያን ከም ወለዶ ማይ ቤት ኣቦታት ዋናኦም ነበረ። ንግዝኣት ዳዊትስ ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመቱ ብዛዕባኦም መርመሩ እሞ ኣብ መንጎኦም ኣብ ያዕዜር ኣብ ጊልዓድ ሓያላት ጀጋኑ ተረኽቡ።