1 Chronicles 26:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኢሽሓራውያን፡ ኬናንያን ደቁን ኣብ ግዳማዊ ጉዳያት እስራኤል፡ መኮንናትን መሳፍንትን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከይሰዓራውያን ከናንያና ልጆቹ ጻፎችና ፈራጆች ይሆኑ ዘንድ በውጭው ሥራ በእስራኤል ላይ ተሾመው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከይስዓራውያን ከናንያና ልጆቹ ሹማምትና ፈራጆች ይሆኑ ዘንድ በውጭው ሥራ በእስራኤል ላይ ተሾመው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከይስዓራውያን ከናንያና ልጆቹ ሹማምትና ፈራጆች እንዲሆኑ በውጭው በሚከናወነው ሥራ በእስራኤል ላይ ተሾመው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይጽሃራ ያራቱዋፐ ካናነነ አ ናናይ ጌሻ ጎልያፐ ካረና ደእያ ኪታን እስራኤልያ አሳ አይሳናዉነ ዳናታናዉ ሱንቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yis'ihaara yaratuwaappe Kanaanenne Aa naanay Geeshsha Golliyaappe karenna de'iyaa kiitan Israa'eeliyaa asaa ayissanawunne daannatanaw suntsetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yixihaare zaretappe Kanaaniyassinne iza naytas Xoossa Keeththafe kare baggara diza oosotan Isra7eele asaa aassanaassinne istta bolla pirdanaas aawateththi imettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪጺሃሬ ዛሬታፔ ካናኒያሲኔ ኢዛ ናይታስ ጾሳ ኬፌ ካሬ ባጋራ ዲዛ ኦሶታን ኢስራኤሌ ኣሳ ኣሳናሲኔ ኢስታ ቦላ ፒርዳናስ ኣዋቴ ኢሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይስሃራ ያራታፐ ካናነይነ እያ ናይት ፆሳ ኬፈ ካረራ ደእያ ኦሶን እስራኤለ አሳ አይሳናዉነ ዳይናታናዉ ሹመትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisihaara yaratape Kanaaneynne iya nayti Xoossa keethafe karera de7iya ooson Isra7eele asaa aysanawunne daynnatanaw shuumetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከይስዓራውያን፤ ከናንያና ወንዶች ልጆቹ ከቤተ መቅደሱ ውጭ ባለው ሥራ በእስራኤል ላይ ሹማምትና ዳኞች ሆነው ተመደቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይጽሃር ልጆች መካከል፥ ከናንያና ልጆቹ ከቤተ መቅደሱ ውጪ በመንግሥት ሥራ ሹማምንትና ዳኞች ሆነው ተሹመው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካብ ዓሌት ይስዓር ዝኾኑ ከናንያን ደቁን ከዓ ኣብ ቤተ መቕደስ ዘይኮነ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ሹመኛታትን ፈረድትን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዪጽሃራውያን፡ ከናንያን ደቁን ኣብ ግዳማዊ ስራሕ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ሹማምትን ፈረድትን ነበሩ። |