1 Chronicles 26:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል እቲ ረኣዪን ሳኦል ወዲ ቂሽን ኣብኔር ወዲ ኔርን ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ዝቐደስዎ ዅሎም። ሓደ ነገር ዝቐደሰ ዘበለ ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ሸሎሚትን ኣሕዋቱን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ሳሙኤል፥ የቂስም ልጅ ሳኦል፥ የኔርም ልጅ አበኔር፥ የሶርህያም ልጅ ኢዮአብ የቀደሱት የእግዚአብሔር ንዋየ ቅድሳት ሁሉ ከሰሎሚትና ከወንድሞቹ እጅ በታች ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባለ ራእዩም ሳሙኤል፥ የቂስም ልጅ ሳኦል፥ የኔርም ልጅ አበኔር፥ የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ የቀደሱት ንዋየ ቅድሳት ሁሉ ከሰሎሚትና ከወንድሞቹ እጅ በታች ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባለ ራእዩም ሳሙኤል፥ የቂስም ልጅ ሳኦል፥ የኔርም ልጅ አበኔር፥ የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ የቀደሱት ንዋየ ቅድሳት ሁሉ ከሰሎሚትና ከወንድሞቹ ሥልጣን በታች ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ትምቢትያ ኦድያ ሳመል፥ ቂሳ ናአይ ሳኦል፥ ኔራ ናአይ አባኔርነ ጻሩይ ናአይ ዮኣበ ካሰ ዱማይ ዎዳ እሞታ ኡባ ሻሎሚትነ አ ዳቦቱ ናጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay timbbitiyaa odiyaa Sammeeli, K'iisa na'ay Saa'ooli, Neera na'ay Abaneerinne S'aruuyi na'ay Yoo'aabe kase dummayi wotseedda imotaa ubbaa Shalomiitinne Aa dabbotuu naagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse nabe Sameeli, Qiise naa Sa7ooli, Neere naa Abineerinne Xuriya naa Iyo7aabey kase dummasi woththida miish ubbaanne hara Xoossa Keeththa miishshata ubbaa Shalomiteynne iza dabboti naageettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ናቤ ሳሜሊ፥ ቂሴ ና ሳኦሊ፥ ኔሬ ና ኣቢኔሪኔ ጹሪያ ና ኢዮኣቤይ ካሴ ዱማሲ ዎዳ ሚሽ ኡባኔ ሃራ ጾሳ ኬ ሚሻታ ኡባ ሻሎሚቴይኔ ኢዛ ዳቦቲ ናጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆንጨ በእያ ሳሜል፥ ቂሳ ናአይ ሳኦል፥ ኔራ ናአይ አበኔርነ ፃሩያ ናአይ እዮኣብ ካሰ ዱማይድ ዎዳ እሞታ ኡባ ሳሎሞትነ እያ ዳቦት ናጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoncethi be7iya Sameeli, Qiisa na7ay Saa7oli, Neera na7ay Abeneerinne Xaruya na7ay Iyo7aabi kase dummayidi wothida imota ubbaa Salomootinne iya dabboti naagoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለ ራእዩ ሳሙኤል፣ የቂስ ልጅ ሳኦል፣ የኔር ልጅ አበኔር፣ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ የቀደሱትን ሁሉና እንዲሁም ሌሎቹን ንዋያተ ቅድሳት ሰሎሚናትና ቤተ ዘመዶቹ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሸሎሚትና ዘመዶቹ ለቤተ መቅደስ ሥራ ለተለዩ ነገሮች ሁሉ፥ በነቢዩ ሳሙኤል፥ በንጉሥ ሳኦል፥ በኔር ልጅ አበኔርና በጸሩያ ልጅ ኢዮአብ ላቀረቡአቸው ስጦታዎች ጭምር ኀላፊዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ረኣዪ ሳሙኤልን ሳኦል ወዲ ቂስን ኣበኔር ወዲ ኔርን ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝወፈይዎ ኣብ ትሕቲ ሓለዋ ሰሎሚትን ኣሕዋቱን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ዂሉ እቲ ሳሙኤል ረኣይን ሳኦል ወዲ ቂስን ኣብሄር ወዲ ኔርን ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ዝቐደስዎ፡ ማንም ዝቐደሶ ዘበለ ዂሉ ኣብ ትሕቲ ኢድ ሸሎሞትን ኣሕዋቱን ነበረ። |