1 Chronicles 26:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል እቲ ረኣዪን ሳኦል ወዲ ቂሽን ኣብኔር ወዲ ኔርን ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ዝቐደስዎ ዅሎም። ሓደ ነገር ዝቐደሰ ዘበለ ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድ ሸሎሚትን ኣሕዋቱን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢዩ ሳሙ​ኤል፥ የቂ​ስም ልጅ ሳኦል፥ የኔ​ርም ልጅ አበ​ኔር፥ የሶ​ር​ህ​ያም ልጅ ኢዮ​አብ የቀ​ደ​ሱት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ንዋየ ቅድ​ሳት ሁሉ ከሰ​ሎ​ሚ​ትና ከወ​ን​ድ​ሞቹ እጅ በታች ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባለ ራእዩም ሳሙኤል፥ የቂስም ልጅ ሳኦል፥ የኔርም ልጅ አበኔር፥ የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ የቀደሱት ንዋየ ቅድሳት ሁሉ ከሰሎሚትና ከወንድሞቹ እጅ በታች ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባለ ራእዩም ሳሙኤል፥ የቂስም ልጅ ሳኦል፥ የኔርም ልጅ አበኔር፥ የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ የቀደሱት ንዋየ ቅድሳት ሁሉ ከሰሎሚትና ከወንድሞቹ ሥልጣን በታች ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ትምቢትያ ኦድያ ሳመል፥ ቂሳ ናአይ ሳኦል፥ ኔራ ናአይ አባኔርነ ጻሩይ ናአይ ዮኣበ ካሰ ዱማይ ዎዳ እሞታ ኡባ ሻሎሚትነ አ ዳቦቱ ናጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay timbbitiyaa odiyaa Sammeeli, K'iisa na'ay Saa'ooli, Neera na'ay Abaneerinne S'aruuyi na'ay Yoo'aabe kase dummayi wotseedda imotaa ubbaa Shalomiitinne Aa dabbotuu naagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse nabe Sameeli, Qiise naa Sa7ooli, Neere naa Abineerinne Xuriya naa Iyo7aabey kase dummasi woththida miish ubbaanne hara Xoossa Keeththa miishshata ubbaa Shalomiteynne iza dabboti naageettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ናቤ ሳሜሊ፥ ቂሴ ና ሳኦሊ፥ ኔሬ ና ኣቢኔሪኔ ጹሪያ ና ኢዮኣቤይ ካሴ ዱማሲ ዎዳ ሚሽ ኡባኔ ሃራ ጾሳ ኬ ሚሻታ ኡባ ሻሎሚቴይኔ ኢዛ ዳቦቲ ናጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆንጨ በእያ ሳሜል፥ ቂሳ ናአይ ሳኦል፥ ኔራ ናአይ አበኔርነ ፃሩያ ናአይ እዮኣብ ካሰ ዱማይድ ዎዳ እሞታ ኡባ ሳሎሞትነ እያ ዳቦት ናጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qoncethi be7iya Sameeli, Qiisa na7ay Saa7oli, Neera na7ay Abeneerinne Xaruya na7ay Iyo7aabi kase dummayidi wothida imota ubbaa Salomootinne iya dabboti naagoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባለ ራእዩ ሳሙኤል፣ የቂስ ልጅ ሳኦል፣ የኔር ልጅ አበኔር፣ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ የቀደሱትን ሁሉና እንዲሁም ሌሎቹን ንዋያተ ቅድሳት ሰሎሚናትና ቤተ ዘመዶቹ ይጠብቁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሸሎሚትና ዘመዶቹ ለቤተ መቅደስ ሥራ ለተለዩ ነገሮች ሁሉ፥ በነቢዩ ሳሙኤል፥ በንጉሥ ሳኦል፥ በኔር ልጅ አበኔርና በጸሩያ ልጅ ኢዮአብ ላቀረቡአቸው ስጦታዎች ጭምር ኀላፊዎች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እቲ ረኣዪ ሳሙኤልን ሳኦል ወዲ ቂስን ኣበኔር ወዲ ኔርን ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝወፈይዎ ኣብ ትሕቲ ሓለዋ ሰሎሚትን ኣሕዋቱን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ዂሉ እቲ ሳሙኤል ረኣይን ሳኦል ወዲ ቂስን ኣብሄር ወዲ ኔርን ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ዝቐደስዎ፡ ማንም ዝቐደሶ ዘበለ ዂሉ ኣብ ትሕቲ ኢድ ሸሎሞትን ኣሕዋቱን ነበረ።