1 Chronicles 26:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ኣብ ውግኣት ዝረኸብዎ ምርኮ፡ ቤት እግዚኣብሄር ንምሕላው ወፈዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሕንጻ ወደ ኋላ እንዳይል ዳዊት ከየሀገሩ በማረካቸውና በሰበሰባቸው በቀደሳቸውም ላይ የተሾሙ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰልፍም ከተገኘው ምርኮ የእግዚአብሔርን ቤት ለማበጀት ቀደሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጦርነትም ከተገኘው ምርኮ የጌታን ቤት ለመሥራት ስጦታ ቀድሰው ሰጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ሻሉዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦራናዉ ዱማይ ዎዳ አሳቱ ሀ ሚሻ ካሰ ኦላፐ ኦሞድ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha shaluwaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ooratsanaw dummayi wotseedda asatuu ha miishshaa kase olaappe omooddi wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase olan di7i ehida miishshafe baggaa Xoossa Keeththa giigsanaas dummasi woththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኦላን ዲኢ ኤሂዳ ሚሻፌ ባጋ ጾሳ ኬ ጊጊሳናስ ዱማሲ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳት ኦላን ድኤትድ ይዳ ሚሸታፐ ባጋ ፆሳ ኬን ዱማይድ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asati olan di7etidi yida miishetape baggaa Xoossa keethan dummayidi wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጦርነት ከተገኘውም ምርኮ ከፊሉን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ማደሻ እንዲሆን ቀደሱት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ኀላፊዎችም በጦርነት ጊዜ ከተገኘው ምርኮ ጥቂቱን ወስደው ለቤተ መቅደሱ ሥራ የተለየ እንዲሆን ያደርጉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ኣብ ውግእ ዝማረኽዎውን ንመተዓራረዪ ቤት እግዚኣብሄር ክኸውን ወፍዮምዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ኣብ ውግእ ዝማረኽዎ ንመተዓራረዪ ቤት እግዚኣብሄር ቀዲሶምዎ ነበሩ። |