1 Chronicles 26:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ ኣብ ውግኣት ዝረኸብዎ ምርኮ፡ ቤት እግዚኣብሄር ንምሕላው ወፈዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደስ ሕንጻ ወደ ኋላ እን​ዳ​ይል ዳዊት ከየ​ሀ​ገሩ በማ​ረ​ካ​ቸ​ውና በሰ​በ​ሰ​ባ​ቸው በቀ​ደ​ሳ​ቸ​ውም ላይ የተ​ሾሙ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰልፍም ከተገኘው ምርኮ የእግዚአብሔርን ቤት ለማበጀት ቀደሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጦርነትም ከተገኘው ምርኮ የጌታን ቤት ለመሥራት ስጦታ ቀድሰው ሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ሻሉዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦራናዉ ዱማይ ዎዳ አሳቱ ሀ ሚሻ ካሰ ኦላፐ ኦሞድ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha shaluwaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ooratsanaw dummayi wotseedda asatuu ha miishshaa kase olaappe omooddi wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase olan di7i ehida miishshafe baggaa Xoossa Keeththa giigsanaas dummasi woththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኦላን ዲኢ ኤሂዳ ሚሻፌ ባጋ ጾሳ ኬ ጊጊሳናስ ዱማሲ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳት ኦላን ድኤትድ ይዳ ሚሸታፐ ባጋ ፆሳ ኬን ዱማይድ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asati olan di7etidi yida miishetape baggaa Xoossa keethan dummayidi wothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጦርነት ከተገኘውም ምርኮ ከፊሉን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ማደሻ እንዲሆን ቀደሱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ኀላፊዎችም በጦርነት ጊዜ ከተገኘው ምርኮ ጥቂቱን ወስደው ለቤተ መቅደሱ ሥራ የተለየ እንዲሆን ያደርጉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ኣብ ውግእ ዝማረኽዎውን ንመተዓራረዪ ቤት እግዚኣብሄር ክኸውን ወፍዮምዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ኣብ ውግእ ዝማረኽዎ ንመተዓራረዪ ቤት እግዚኣብሄር ቀዲሶምዎ ነበሩ።