1 Chronicles 26:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ይሒኤሊ፤ ሰታምን ዮኤል ሓዉን ኣብ ልዕሊ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄር ዝነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሔኤሊ ልጆች፤ በእግዚአብሔርም ቤት በሚሆኑ ቤተ መዛግብት ላይ የነበሩ ዜቶም፥ ወንድሙም ኢዮኤል ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሒኤሊ ልጆች፤ በእግዚአሔር ቤት በሚሆኑ ቤተ መዛግብት ላይ የነበሩ ዜቶም፥ ወንድሙም ኢዩኤል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሒኤሊ ልጆች፤ በጌታ ቤት በቤተ መዛግብት ላይ ተሹመው የነበሩት ዜቶም፥ ወንድሙም ኢዮኤል ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይህኤላ ናናይ ዘታማነ አ እሻ ዩኤላ፤ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ሚሻ ናጋናዉ ሱንቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihi'eela naanay Zetaamanne Aa ishaa Yuu'eela; unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa miishshaa naaganaw suntsetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yihi7eele naa Zettaamessinne iza isha Iyu7eeles Xoossa Keeththa giddon diza minjja keeththaa naaganaas aawateththi imettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሂኤሌ ና ዜታሜሲኔ ኢዛ ኢሻ ኢዩኤሌስ ጾሳ ኬ ጊዶን ዲዛ ሚንጃ ኬ ናጋናስ ኣዋቴ ኢሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይኤላ ናይት ዘታማነ እያ እሻ እዩኤላ፤ ኤንቲ ፆሳ ኬን ደእያ ቡቁራ ናጋናዉ ሹመትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yi7eela nayti Zetaamanne iya ishaa Iyyu7eela; enti Xoossa keethan de7iya buqura naaganaw shuumetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሒኤሊ ወንዶች ልጆች፣ ዜቶምና ወንድሙ ኢዩኤል። እነዚህም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት ኀላፊዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዜታምና ኢዮኤል የተባሉት የይሒኤል ሌሎች ሁለት ልጆች የቤተ መቅደሱ ቤተ መዛግብትና የዕቃ ግምጃ ቤቶች ኀላፊዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ይሒኤሊ ከዓ ዜቶምን ሓዉ ኢዩኤልን ኣብ ልዕሊ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄር ሓለፍቲ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ የሒኤላውያን፡ ዜታምን ሓው ዮኤልን ኣብ ልዕሊ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄር ነበሩ። |