1 Chronicles 26:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ፓርባር ንምዕራብ፡ ኣርባዕተ ኣብ ቀንዲ ጽርግያ፡ ክልተ ድማ ኣብ ፓርባር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኦ​ሳም በም​ዕ​ራብ በኩል በሸ​ለ​ኬት በር ሦስት፥ በም​ሥ​ራቅ በኩል በዐ​ቀ​በቱ በር ከጥ​በቃ በላይ ጥበቃ በቀን ስድ​ስት፥ በሰ​ሜን በኩል አራት፥ በደ​ቡብ በኩል አራት፥ በዕቃ ቤቱ በኩል ተቀ​ባ​ባ​ዮች ሁለት ሁለት፥ በም​ዕ​ራብ በኩል አራት በመ​ተ​ላ​ለ​ፊ​ያ​ውም መን​ገድ ተቀ​ባ​ባ​ዮች ሁለት ሁለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምዕራብ በኩል በፈርባር መንገድ ላይ አራት፥ በፈርባርም አጠገብ ሁለት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምዕራብ በኩል በምሶሶው አጠገብ ባለው መንገድ አራት፥ በምሶሶም አጠገብ ሁለት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዋይ ዉልያ ባጋና ዳባባዉ አፍያ ኦግያ ኦይዳቱ ናጊኖ። ቃይ ዳባባ ግዱዋ ላአቱ ናጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Awaay wulliyaa baggana dabaabaw afiyaa ogiyaa oyddatuu naagiino. K'ay dabaabaa gidduwaa laa"atuu naagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) arshey wulliza baggara diza dubbusha demban nam7u zabe qasseka oge bolla oyddu zabe gididi naageettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ዱቡሻ ዴምባን ናምኡ ዛቤ ቃሴካ ኦጌ ቦላ ኦይዱ ዛቤ ጊዲዲ ናጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዉሎሀ ባጋራ ዳባባኮ ኤፍያ ኦግያ ኦይዱ፥ ቃስ ዳባባ ናምኡ ሌወት ናጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wuloha baggara dabaabako efiya ogiya oyddu, qassi dabaaba nam7u Leeweti naagoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምዕራቡ በኩል የሚገኘውን አደባባይ ደግሞ በመንገዱ ላይ አራት፣ በአደባባዩ ላይ ደግሞ ሁለት ሆነው ይጠብቁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምዕራብ በኩል መንገዱን ተጠግቶ በተሠራው አደባባይ አጠገብ አራት ዘብ ጠባቂዎች ሲመደቡ፥ ራሱን አደባባዩን የሚጠብቁ ሁለት ዘብ ጠባቂዎች ተመድበው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ብወገን ምዕራብ ዘሎ ኣደባባይ፥ ኣብቲ ፈርባር መንገዲ ኣርባዕተ፥ ኣብቲ ጥቓ ፈርባር ድማ ኽልተ ኾይኖም ይሕልዉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጳርባር ብወገን ምዕራብ ኣብታ ልዕል ዝበለት በገዲ ኣርባዕተ፡ ኣብ ጳርባር ድማ ክልተ ነበሩ።