1 Chronicles 26:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዕጫ ንምብራቕ ድማ ኣብ ሰሌምያ ወደቐ። ሽዑ ንወዱ ዘካርያስ ዝተባህለ ለባም ኣማኻሪ ዕጫ ኣውደቑሉ። ዕጫኡ ድማ ናብ ሰሜን ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምሥራቁም በር ዕጣ ለሰሌምያና ለዘካርያ ወደቀ። የዮአስም ልጆች ለምልክያ ዕጣ ጣሉ፤ ዕጣውም በሰሜን በኩል ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምሥራቅም በኩል ዕጣ ለሰሌምያ ወደቀ። ለልጁም ብልህ መካር ለሆነው ለዘካርያስ ዕጣ ጣሉ፤ ዕጣውም በሰሜን በኩል ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሰሌምያም በምሥራቅም በኩል ዕጣ ወጣለት። ለልጁም ብልህ አማካሪ ለሆነው ለዘካርያስ ዕጣ ጣሉ፤ የእርሱም ዕጣ በሰሜን በኩል ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዶልያ ፐንግያ ግያ ፐንግያ ናግያ ሳማይ ሸሌምያ ጋኬዳ። ሎኦ ዞርያ አ ናኣ ዛካራሳ ሁጲሳ ፐንግያ ጌተትያ ፐንግያ ናግያ ሳማይ ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away doliyaa Penggiyaa giyaa penggiyaa naagiyaa saamay Sheleemiyaa gakkeedda. Lo"o zoriyaa Aa na'aa Zakkaraasa Huup'issa Penggiyaa geetettiyaa penggiyaa naagiyaa saamay gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkiza baggara diza pengeza naaganaas saamay Shelemiyas kezides; pudeha baggara diza pengeza naaganaas saamay lo7o zoriza iza naa Zakaraasas kezides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ፔንጌዛ ናጋናስ ሳማይ ሼሌሚያስ ኬዚዴስ፤ ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ፔንጌዛ ናጋናስ ሳማይ ሎኦ ዞሪዛ ኢዛ ና ዛካራሳስ ኬዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀ ፐንግያ ናጋናዉ ሳማይ ሳላማስ ከይስ። ሎኦ ዞረ ዞርያ እያ ናኣ ዛካርያሳ ፑደሀ ፐንግያ ናጋናዉ ሳም ከይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Doloha Pengiya naaganaw saamay Salamas keyis. Lo77o zore zoriya iya na7aa Zakariyasa pudeha Pengiya naaganaw saami keyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምሥራቁ በር ዕጣ ለሴሌምያ ወጣ። ከዚያም ምክር ዐዋቂ ለሆነው ለልጁ ለዘካርያስ ዕጣ ጣሉ፤ እርሱም የሰሜኑ በር ደረሰው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሼሌምያ በምሥራቅ በኩል የሚገኘውን ቅጽር በር ለመጠበቅ ዕጣ ወጣለት፤ ዘወትር መልካም ምክር ይሰጥ የነበረው ልጁ ዘካርያስ ደግሞ በሰሜን በኩል የሚገኘውን ቅጽር በር ለመጠበቅ ዕጣ ወጣለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን ምብራቕ ዘሎ ኣፍ ደገ ንሰሌምያ በፅሖ። ነቲ ለባም መኻሪ ዝነበረ ወዱ ዘካርያስ ድማ እቲ ብወገን ሰሜን ዘሎ ኣፍ ደገ በፅሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ ምብራቕ ዕጭ ኣብ ሸለምያ ወደቐ። ለባም መኻሪ ንዝነበረ ወዱ ዘካርያስ ድማ ዕጭ ኣውደቑሉ፡ ዕጩ ኸኣ ብናይ ሰሜን ወጸ። |