1 Chronicles 26:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንኼገልግሉ ሓለውቲ ነንሕድሕዶም ዝነበሮም ክፍለ ሰራዊት ሓለውቲ ኣፍ ደገን ኣብ መንጎ እቶም ሓለቓን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ሆነው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ያገ​ለ​ግሉ ዘንድ የበ​ረ​ኞች አለ​ቆች በየ​ሰ​ሞ​ና​ቸው የሚ​ጠ​ብቁ እነ​ዚህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ወንድሞቻቸው ሆነው በእግዚአብሔር ቤት ያገለግሉ ዘንድ የበረኞች የአለቆች ሰሞነኞች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ወንድሞቻቸው ሆነው በጌታ ቤት እንዲያገለግሉ በየአለቆቻቸው የደጁ ጠባቂዎች ሰሞነኞች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌሻ ጎልያ ፐንግያ ናግያዋንቱ ባረንቱ ጎልያ አሳ ካፓቱዋና፥ ጩጉዋን ጩጉዋን ሻከቴድኖ። ሀራ ሌዋቱዋዳን ኡንቱንታካ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታይ ግሹዋን ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geeshsha Golliyaa penggiyaa naagiyaawanttu barenttu golliyaa asaa kaappatuwaanna, c'uguwaan c'uguwaan shaaketteeddino. Hara Leewatuwaadan unttunttakka Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitay gishuwaan gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththa penge naagizayti bantta keeththa asaa halaqata garsan cugan cugan shaakettidi istta dabboti ooththoyssaththo Xoossa Keeththa ooso ooththanaas ba taran taran uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬ ፔንጌ ናጊዛይቲ ባንታ ኬ ኣሳ ሃላቃታ ጋርሳን ጩጋን ጩጋን ሻኬቲዲ ኢስታ ዳቦቲ ኦይሳ ጾሳ ኬ ኦሶ ኦናስ ባ ታራን ታራን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬ ፐንግያ ናገይሳት ባንታ ሶ አሳ ሀላቃታ ጩጋን ጩጋን ሻከትዶሶና። ሀራ ሌወታዳ ኤንታካ ፆሳ ኬ ኦሶይ ሻሆን ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keetha pengiya naageysati banta soo asaa halaqata cugan cugan shaaketidosona. Hara Leewetada entaka Xoossa keetha oosoy shaahon gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤተ መቅደሱም ጠባቂዎች በአለቆቻቸው ሥር ተመድበው ልክ እንደ ቤተ ዘመዶቻቸው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ለማከናወን ምድብ ተራ ነበራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መቅደስ ዘብ ጠባቂዎች በየቤተሰቡ በቡድን ተከፍለው ነበር፤ እነርሱም ልክ እንደ ሌሎቹ ሌዋውያን በቤተ መቅደሱ ውስጥ አገልግሎት ነበራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሓለውቲ በርታት ቤተ መቕደስ፥ በብማይ ቤቶም ኣብ ብዙሕ ክፍሊ ተመደቡ። ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ከገልግሉ ኸዓ ኸምቶም ኣሕዋቶም ሌዋውያን ሓላፍነት ተቐበሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ክፍልታት ሓለውቲ ደጌታት፡ ካብዚኣቶም እቶም ዝነበሩ፡ ማለት ካብቶም ኣውራ ዋናታት እዮም፡ ንሳቶም ነገልግሎት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ከም ኣሕዋቶም መዚ ተቐበሉ።