1 Chronicles 26:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንኼገልግሉ ሓለውቲ ነንሕድሕዶም ዝነበሮም ክፍለ ሰራዊት ሓለውቲ ኣፍ ደገን ኣብ መንጎ እቶም ሓለቓን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ወንድሞቻቸው ሆነው በእግዚአብሔር ቤት ያገለግሉ ዘንድ የበረኞች አለቆች በየሰሞናቸው የሚጠብቁ እነዚህ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ወንድሞቻቸው ሆነው በእግዚአብሔር ቤት ያገለግሉ ዘንድ የበረኞች የአለቆች ሰሞነኞች እነዚህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ወንድሞቻቸው ሆነው በጌታ ቤት እንዲያገለግሉ በየአለቆቻቸው የደጁ ጠባቂዎች ሰሞነኞች እነዚህ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎልያ ፐንግያ ናግያዋንቱ ባረንቱ ጎልያ አሳ ካፓቱዋና፥ ጩጉዋን ጩጉዋን ሻከቴድኖ። ሀራ ሌዋቱዋዳን ኡንቱንታካ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታይ ግሹዋን ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Golliyaa penggiyaa naagiyaawanttu barenttu golliyaa asaa kaappatuwaanna, c'uguwaan c'uguwaan shaaketteeddino. Hara Leewatuwaadan unttunttakka Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitay gishuwaan gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththa penge naagizayti bantta keeththa asaa halaqata garsan cugan cugan shaakettidi istta dabboti ooththoyssaththo Xoossa Keeththa ooso ooththanaas ba taran taran uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ፔንጌ ናጊዛይቲ ባንታ ኬ ኣሳ ሃላቃታ ጋርሳን ጩጋን ጩጋን ሻኬቲዲ ኢስታ ዳቦቲ ኦይሳ ጾሳ ኬ ኦሶ ኦናስ ባ ታራን ታራን ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ፐንግያ ናገይሳት ባንታ ሶ አሳ ሀላቃታ ጩጋን ጩጋን ሻከትዶሶና። ሀራ ሌወታዳ ኤንታካ ፆሳ ኬ ኦሶይ ሻሆን ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha pengiya naageysati banta soo asaa halaqata cugan cugan shaaketidosona. Hara Leewetada entaka Xoossa keetha oosoy shaahon gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤተ መቅደሱም ጠባቂዎች በአለቆቻቸው ሥር ተመድበው ልክ እንደ ቤተ ዘመዶቻቸው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ለማከናወን ምድብ ተራ ነበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መቅደስ ዘብ ጠባቂዎች በየቤተሰቡ በቡድን ተከፍለው ነበር፤ እነርሱም ልክ እንደ ሌሎቹ ሌዋውያን በቤተ መቅደሱ ውስጥ አገልግሎት ነበራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሓለውቲ በርታት ቤተ መቕደስ፥ በብማይ ቤቶም ኣብ ብዙሕ ክፍሊ ተመደቡ። ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ከገልግሉ ኸዓ ኸምቶም ኣሕዋቶም ሌዋውያን ሓላፍነት ተቐበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ክፍልታት ሓለውቲ ደጌታት፡ ካብዚኣቶም እቶም ዝነበሩ፡ ማለት ካብቶም ኣውራ ዋናታት እዮም፡ ንሳቶም ነገልግሎት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ከም ኣሕዋቶም መዚ ተቐበሉ። |