1 Chronicles 25:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ቐዳማይ ዕጫ ንኣሳፍ ድማ ንዮሴፍ ወጸ፡ እቲ ኻልኣይ ድማ ንገዳልያ፡ ንሱ ምስ ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተው ክልተ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመጀመሪያው ዕጣ ለአሳፍ ወገን ለዮሴፍ ለወንድሞቹና ለልጆቹ ለዐሥራ ሁለቱ ደረሳቸው፤ ሁለተኛውም ዕጣ ለጎዶልያስ ለልጆቹና ለወንድሞቹ ለዐሥራ ሁለቱ ደረሳቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፊተኛው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለነበረው ለዮሴፍ ወጣ፤ ሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱ ወንድሞቹም ልጆቹም አሥራ ሁለት ነበሩ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፊተኛው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለነበረው ለዮሴፍ ወጣ፤ ሁለተኛው ለጎልዶያስ ወጣ፤ እርሱ ወንድሞቹም ልጆቹም ዐሥራ ሁለት ነበሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮይሮ ሳማይ አሳፋ ናኣ ዮሴፎ ጋኬዳ፤ እ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ ኡባና ታማነ ላኡዋ። ላኤን ሳማይ ጋዳልያ ጋኬዳ፤ እ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ ኡባና ታማነ ላኡዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Koyro saamay Asaafa na'aa Yooseefo gakkeedda; I, Aa naanaynne Aa dabbotuu ubbaanna tammanne laa"uwaa. Laa"entso saamay Gadaaliyaa gakkeedda; I, Aa naanaynne Aa dabbotuu ubbaanna tammanne laa"uwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Aasaafe baggafe gidida Yooseefe naytassinne iza dabbotas kezides; isttas qooday 12; nam7anththo saamay Godoliyaasas, iza naytassinne iza dabbotas kezides; isttas qooday 12. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮይሮ ሳማይ ኣሳፌ ባጋፌ ጊዲዳ ዮሴፌ ናይታሲኔ ኢዛ ዳቦታስ ኬዚዴስ፤ ኢስታስ ቆዳይ 12፤ ናምኣን ሳማይ ጎዶሊያሳስ፥ ኢዛ ናይታሲኔ ኢዛ ዳቦታስ ኬዚዴስ፤ ኢስታስ ቆዳይ 12። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ሳማይ አሳፋ ናኣ ዮሰፋስ ከይስ። ናምአን ሳማይ ጋዳላስ ከይስ፤ እ፥ እያ ናይትነ እያ ዳቦት ኩመ ታማነ ናምአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Asaafa na7aa Yoosefas keyis. Nam7antho saamay Gadallas keyis; I, iya naytinne iya dabboti kumethi tammanne nam7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመጀመሪያው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለሆነው ለዮሴፍ ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ ፤ ቍጥራቸውም 12 ሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱን ጨምሮ ለቤተ ዘመዶቹና ለወንዶች ልጆቹ፤ ቍጥራቸውም 12 |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀዳመይቲ ዕፃ ኻብ ዓሌት ኣሳፍ ንዝኾነ ንዮሴፍ በፅሐት፤ ኵሎም ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ። ካልአይቲ ንጎልዶያስ በፅሐት፤ ንሱን ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ቐዳመይቲ ዕጭ ንኣሳፍ ኣብ ዮሴፍ በጽሔት፡ እታ ኻልኣይቲ ንግዳልያ፡ ንሱን ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተው ክልተ ነበሩ። |