1 Chronicles 25:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቐዳማይ ዕጫ ንኣሳፍ ድማ ንዮሴፍ ወጸ፡ እቲ ኻልኣይ ድማ ንገዳልያ፡ ንሱ ምስ ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተው ክልተ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ዕጣ ለአ​ሳፍ ወገን ለዮ​ሴፍ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቹና ለል​ጆቹ ለዐ​ሥራ ሁለቱ ደረ​ሳ​ቸው፤ ሁለ​ተ​ኛ​ውም ዕጣ ለጎ​ዶ​ል​ያስ ለል​ጆ​ቹና ለወ​ን​ድ​ሞቹ ለዐ​ሥራ ሁለቱ ደረ​ሳ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፊተኛው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለነበረው ለዮሴፍ ወጣ፤ ሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱ ወንድሞቹም ልጆቹም አሥራ ሁለት ነበሩ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፊተኛው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለነበረው ለዮሴፍ ወጣ፤ ሁለተኛው ለጎልዶያስ ወጣ፤ እርሱ ወንድሞቹም ልጆቹም ዐሥራ ሁለት ነበሩ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ ሳማይ አሳፋ ናኣ ዮሴፎ ጋኬዳ፤ እ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ ኡባና ታማነ ላኡዋ። ላኤን ሳማይ ጋዳልያ ጋኬዳ፤ እ፥ አ ናናይነ አ ዳቦቱ ኡባና ታማነ ላኡዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyro saamay Asaafa na'aa Yooseefo gakkeedda; I, Aa naanaynne Aa dabbotuu ubbaanna tammanne laa"uwaa. Laa"entso saamay Gadaaliyaa gakkeedda; I, Aa naanaynne Aa dabbotuu ubbaanna tammanne laa"uwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Koyro saamay Aasaafe baggafe gidida Yooseefe naytassinne iza dabbotas kezides; isttas qooday 12; nam7anththo saamay Godoliyaasas, iza naytassinne iza dabbotas kezides; isttas qooday 12.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኮይሮ ሳማይ ኣሳፌ ባጋፌ ጊዲዳ ዮሴፌ ናይታሲኔ ኢዛ ዳቦታስ ኬዚዴስ፤ ኢስታስ ቆዳይ 12፤ ናምኣን ሳማይ ጎዶሊያሳስ፥ ኢዛ ናይታሲኔ ኢዛ ዳቦታስ ኬዚዴስ፤ ኢስታስ ቆዳይ 12።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ ሳማይ አሳፋ ናኣ ዮሰፋስ ከይስ። ናምአን ሳማይ ጋዳላስ ከይስ፤ እ፥ እያ ናይትነ እያ ዳቦት ኩመ ታማነ ናምአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro saamay Asaafa na7aa Yoosefas keyis. Nam7antho saamay Gadallas keyis; I, iya naytinne iya dabboti kumethi tammanne nam7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመጀመሪያው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለሆነው ለዮሴፍ ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ ፤ ቍጥራቸውም 12 ሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱን ጨምሮ ለቤተ ዘመዶቹና ለወንዶች ልጆቹ፤ ቍጥራቸውም 12
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀዳመይቲ ዕፃ ኻብ ዓሌት ኣሳፍ ንዝኾነ ንዮሴፍ በፅሐት፤ ኵሎም ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ። ካልአይቲ ንጎልዶያስ በፅሐት፤ ንሱን ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ቐዳመይቲ ዕጭ ንኣሳፍ ኣብ ዮሴፍ በጽሔት፡ እታ ኻልኣይቲ ንግዳልያ፡ ንሱን ኣሕዋቱን ደቁን ዓሰርተው ክልተ ነበሩ።