1 Chronicles 25:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቍጽሪ እቶም ብዳዊት እግዚኣብሄር እተማህሩ ኣሕዋቶም፡ ኵሎም ተንኮለኛታት፡ ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሸሞንተን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ል​ሃ​ተ​ኞ​ቹም ቍጥር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ለማ​መ​ስ​ገን ከሚ​ያ​ውቁ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ጋር ሁለት መቶ ሰማ​ንያ ስም​ንት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብልሃተኞቹም ቍጥር እግዚአብሔርን ለማመስገን ከሚያውቁ ከወንድሞቻቸው ጋር ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታን ለማወደስ ዜማ የተማሩት ከወንድሞቻቸው ጋር በቊጥር ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበሩ። ሁሉም ብልሃተኞች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ላታማነ ኦይዱ አሳቱ ዳሮ ኤራይ ደእያ አሳቱዋ። ኡንቱንቱ ዳቦቱ፤ መና ጎዳዉ የን ሎሄዳዋንታ፤ ኡንቱንቱ ኡባና ላኡ ጼታነ ሆስፑን ታማነ ሆስፑና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu laatamanne oyddu asatuu daro eray de'iyaa asatuwaa. Unttunttu dabbotuu; Med'inaa Godaw yetsan looheeddawantta; unttunttu ubbaanna laa"u s'eetanne hosppun tammanne hosppuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti ba dabbotara gididi GODAA sinththan shiiqiza mazamure tamaari loohidayta; istta qooday mulera nam7u xeetanne osppun tammanne osppuna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ባ ዳቦታራ ጊዲዲ ጎዳ ሲንን ሺቂዛ ዬ ታማር ሎሂዳይታ፤ ኢስታ ቆዳይ ሙሌራ ናምኡ ጼታኔ ኦስፑን ታማኔ ኦስፑና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳት ባንታ ዳቦታራ ግድድ ፆሳስ ሺቅያ ማዝሙረን ሎህዳይሳታ፤ ኤንቲ ኩመ 288.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessati banta dabbotara gididi Xoossas shiiqiya mazmuren loohidaysata; enti kumethi 288.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም ከቤተ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን ሁሉም ወደ እግዚአብሔር በሚቀርበው ዜማ የሠለጠኑና የተካኑ ነበሩ፤ ቍጥራቸውም ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም ጋር ለእግዚአብሔር አገልግሎት በዜማ መሣሪያ ያሠለጠኑ ዘመዶቻቸው ነበሩ፤ እነርሱም ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቍፅሮም ድማ፥ ምስቶም ንእግዚኣብሄር ምዝማር ዝተምሃሩ ዅሎም ክኢላታት ኣሕዋቶም፥ ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሸሞንተን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ቊጽሮም ድማ፡ ምስቶም ንእግዚኣብሄር ምዝማር እተማህሩ፡ ኲሎም ፈላጣት ኣሕዋቶም ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሾሞንተን ኰነ።