1 Chronicles 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላቶም ከምቲ ንጉስ ንኣሳፍን ንየዱቱንን ንሄማንን ዝሃቦም ትእዛዝ፡ ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ጸናጽልን በገናን ዜተርን ሒዞም ክዝምሩ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኣቦኦም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና፥ በመሰንቆም ከአባታቸው ጋራ የእግዚአብሔርን ቤት ለማገልገል ወደ ንጉሡ ቀርበው ያመሰግኑ ነበር። አሳፍም ኤዶትምም ኤማንም ያመሰግኑ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና በመሰንቆም ይዘምሩ ዘንድ፥ በእግዚአብሔርም ቤት ያገለግሉ ዘንድ ከአባታቸው እጅ በታች ነበሩ፤ አሳፍም ኤዶታምም ኤማንም ከንጉሡ ትእዛዝ በታች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና በመሰንቆም እንዲዘምሩ፥ በእግዚአብሔርም ቤት እንዲያገለግሉ ከአባታቸው ትእዛዝ በታች ነበሩ፤ አሳፍም ኤዶታምም ኤማንም ከንጉሡ ትእዛዝ በታች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ዳላ ቃናዉ፥ ዲነ ማስንቁዋ ዲጺደነ የጺደ ጎይናናዉ፥ ባረንቱ አዉዋፐ ጋርሳና ደኢኖ። አሳፈ፥ ይዱቱንነ ሄማን ካትያ አዛዙዋን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan daalaa k'aatsanaw, diitsaanne maasink'k'uwaa diis's'iiddenne yes's'iidde goynnanaw, barenttu aawuwaappe garssanna de'iino. Asaafe, Yidutuuninne Hemaani kaatiyaa azazuwaan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti ubbay GODAA keeththan daala giirissishe, maasinqonne diith diixxishe bantta aawappe garsara Xoossa Keeththan ooththeettes. Aasaafey, Edotaaneynne Hemaaney kawozappe garsara azazettishe deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኡባይ ጎዳ ኬን ዳላ ጊሪሲሼ፥ ማሲንቆኔ ዲ ዲጺሼ ባንታ ኣዋፔ ጋርሳራ ጾሳ ኬን ኦቴስ። ኣሳፌይ፥ ኤዶታኔይኔ ሄማኔይ ካዎዛፔ ጋርሳራ ኣዛዜቲሼ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኡባይ ፆሳ ኬን ዳላ ቃናዉ፥ ዲነ ማስንቆ ካእድ ጎይናናዉ ባንታ አዋፐ ጋርሳራ ደኦሶና። አሳፍ፥ የዱቱንነ ሄማን ካዉዋፐ ጋርሳራ ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati ubbay Xoossa keethan daala qaathanaw, diithinne maasinqo kaa7idi goyinnanaw banta aawape garsara de7oosona. Asaafi, Yedutuuninne Hemaani kawuwape garsara de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጸናጽል፣ በመሰንቆና በበገና ድምፅ ለሚቀርበው የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ። አሳፍ፣ ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሡ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶች ልጆቹ ሁሉ በቤተ መቅደስ የሚካሄደውን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት በማጀብ በአባታቸው መሪነት ጸናጽል ያንሿሹና መሰንቆና በገና ይደረድሩ ነበር፤ አሳፍ፥ ይዱታንና ሄማን በንጉሡ ሥልጣን ሥር ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ኵሎም ከምቲ ንጉስ ዝኣዘዞ፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ብዅሉ ፀናፅልን መሰንቆን በገናን፥ ንእግዚኣብሄር ዘገልግሉ ዝነበሩ እዮም። ኣሳፍን የዱቱንን ሄማንን ኣቦታቶም ከዓ ይመርሕዎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ኲሎም በቲ መዝሙር ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ነገልግሎት ቤት ኣምላኽ ብዘሎ ጸናጽልን መሰንቆን በገናን፡ ከምቲ ትእዛዝ ንጉስ፡ ኣብ ትሕቲ ኣእዳው ኣኣቦኦም ኣሳፍን የዱቱንን ሄማንን ነበሩ። |