1 Chronicles 25:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላቶም ከምቲ ንጉስ ንኣሳፍን ንየዱቱንን ንሄማንን ዝሃቦም ትእዛዝ፡ ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ጸናጽልን በገናን ዜተርን ሒዞም ክዝምሩ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኣቦኦም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በጸ​ና​ጽ​ልና በበ​ገና፥ በመ​ሰ​ን​ቆም ከአ​ባ​ታ​ቸው ጋራ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ለማ​ገ​ል​ገል ወደ ንጉሡ ቀር​በው ያመ​ሰ​ግኑ ነበር። አሳ​ፍም ኤዶ​ት​ምም ኤማ​ንም ያመ​ሰ​ግኑ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና በመሰንቆም ይዘምሩ ዘንድ፥ በእግዚአብሔርም ቤት ያገለግሉ ዘንድ ከአባታቸው እጅ በታች ነበሩ፤ አሳፍም ኤዶታምም ኤማንም ከንጉሡ ትእዛዝ በታች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና በመሰንቆም እንዲዘምሩ፥ በእግዚአብሔርም ቤት እንዲያገለግሉ ከአባታቸው ትእዛዝ በታች ነበሩ፤ አሳፍም ኤዶታምም ኤማንም ከንጉሡ ትእዛዝ በታች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ዳላ ቃናዉ፥ ዲነ ማስንቁዋ ዲጺደነ የጺደ ጎይናናዉ፥ ባረንቱ አዉዋፐ ጋርሳና ደኢኖ። አሳፈ፥ ይዱቱንነ ሄማን ካትያ አዛዙዋን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan daalaa k'aatsanaw, diitsaanne maasink'k'uwaa diis's'iiddenne yes's'iidde goynnanaw, barenttu aawuwaappe garssanna de'iino. Asaafe, Yidutuuninne Hemaani kaatiyaa azazuwaan de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti ubbay GODAA keeththan daala giirissishe, maasinqonne diith diixxishe bantta aawappe garsara Xoossa Keeththan ooththeettes. Aasaafey, Edotaaneynne Hemaaney kawozappe garsara azazettishe deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ኡባይ ጎዳ ኬን ዳላ ጊሪሲሼ፥ ማሲንቆኔ ዲ ዲጺሼ ባንታ ኣዋፔ ጋርሳራ ጾሳ ኬን ኦቴስ። ኣሳፌይ፥ ኤዶታኔይኔ ሄማኔይ ካዎዛፔ ጋርሳራ ኣዛዜቲሼ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ኡባይ ፆሳ ኬን ዳላ ቃናዉ፥ ዲነ ማስንቆ ካእድ ጎይናናዉ ባንታ አዋፐ ጋርሳራ ደኦሶና። አሳፍ፥ የዱቱንነ ሄማን ካዉዋፐ ጋርሳራ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati ubbay Xoossa keethan daala qaathanaw, diithinne maasinqo kaa7idi goyinnanaw banta aawape garsara de7oosona. Asaafi, Yedutuuninne Hemaani kawuwape garsara de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጸናጽል፣ በመሰንቆና በበገና ድምፅ ለሚቀርበው የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ። አሳፍ፣ ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሡ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወንዶች ልጆቹ ሁሉ በቤተ መቅደስ የሚካሄደውን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት በማጀብ በአባታቸው መሪነት ጸናጽል ያንሿሹና መሰንቆና በገና ይደረድሩ ነበር፤ አሳፍ፥ ይዱታንና ሄማን በንጉሡ ሥልጣን ሥር ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኵሎም ከምቲ ንጉስ ዝኣዘዞ፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ብዅሉ ፀናፅልን መሰንቆን በገናን፥ ንእግዚኣብሄር ዘገልግሉ ዝነበሩ እዮም። ኣሳፍን የዱቱንን ሄማንን ኣቦታቶም ከዓ ይመርሕዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኲሎም በቲ መዝሙር ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ነገልግሎት ቤት ኣምላኽ ብዘሎ ጸናጽልን መሰንቆን በገናን፡ ከምቲ ትእዛዝ ንጉስ፡ ኣብ ትሕቲ ኣእዳው ኣኣቦኦም ኣሳፍን የዱቱንን ሄማንን ነበሩ።