1 Chronicles 25:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ደቂ ሄማን፡ ረኣዪ ንጉስ፡ ብቓላት ኣምላኽ፡ ቀርኒ ኬልዕሉ እዮም። ኣምላኽ ድማ ንሄማን ዓሰርተው ኣርባዕተ ኣወዳትን ሰለስተ ኣዋልድን ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሁሉ ቀንደ መለከቱን ከፍ ያደርጉ ዘንድ በእግዚአብሔር ቃል በንጉሡ ፊት የሚዘምረው የኤማን ልጆች ነበሩ። እግዚአብሔርም ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶች ልጆችንና ሦስት ሴቶች ልጆችን ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሁሉ ቀንደ መለከቱን ከፍ ያደርጉ ዘንድ በእግዚአብሔር ቃል የንጉሡ ባለ ራእይ የሆነው የኤማን ልጆች ነበሩ። እግዚአብሔርም ለኤማን አሥራ አራት ወንዶች ልጆችንና ሦስት ሴቶች ልጆችን ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ ቀንደ መለከቱን ከፍ እንዲያደርጉ በእግዚአብሔር ቃል የንጉሡ ባለ ራእይ የሆነው የኤማን ልጆች ነበሩ። እግዚአብሔርም ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶች ልጆችንና ሦስት ሴቶች ልጆችን ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኡባይ ካትያዉ ትምቢትያ ኦድያ ሄማና ናና። ጾሳይ ካሰ እማና ጌዳዋዳን፥ ሄማና ቁ ቁ ኦና ማላ፥ ሀ ታማነ ኦይዱ አቱማ ናናነ ሄዙ ማጫ ናና አዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu ubbay kaatiyaw timbbitiyaa odiyaa Hemaana naanaa. S'oossay kase immana geeddawaadan, Hemaana d'ok'k'u d'ok'k'u ootsana mala, ha tammanne oyddu attuma naanaanne heezzu mac'c'a naanaa aw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti ubbatikka kawozas tinbite yootiza Hemaane nayta; Xoossay izas immana gida mala Hemaane dhoqqu dhoqqu histtanaas ha 14 attuma naytanne 3 macca nayta izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኡባቲካ ካዎዛስ ቲንቢቴ ዮቲዛ ሄማኔ ናይታ፤ ጾሳይ ኢዛስ ኢማና ጊዳ ማላ ሄማኔ ቁ ቁ ሂስታናስ ሃ 14 ኣቱማ ናይታኔ 3 ማጫ ናይታ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኡባይ ካዋስ ቆንጨ በእያ ሄማና ናይታ። ፆሳይ እማና ግዳይሳዳ ሄማና ቁ ቁ ኦና መላ ሀ ታማነ ኦይዱ አደ ናይታነ ሄ ማጫ ናይታ እያዉ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati ubbay kawas qoncethi be7iya Hemaana nayta. Xoossay immana gidaysada Hemaana dhoqu dhoqu oothana mela ha tammanne oyddu adde naytanne heedzu macca nayta iyaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም ሁሉ የንጉሡ ባለ ራእይ የኤማን ልጆች ነበሩ። እርሱን ከፍ ከፍ እንዲያደርጉትም እግዚአብሔር በገባለት ቃል መሠረት ሰጡት ። እግዚአብሔር ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የንጉሡ ነቢይ ለሆነው ለሄማን እነዚህን ዐሥራ አራት ወንዶች ልጆችና ሦስት ሴቶች ልጆችን ጭምር ሰጠው፤ ይህንንም ያደረገው የሄማንን ኀይል ከፍ ለማድረግ ቀደም ሲል በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ኵሎም ደቂ እቲ ናይ ንጉስ ረኣዪ ዝነበረ ኤማን እዮም፤ ኣምላኽ ከዓ ኸምቲ ኣተስፍይዎ ዝነበረ ንኤማን ልዕል ከብሎ ኢሉ ዓሰርተ ኣርባዕተ ኣወዳትን ሰለስተ ኣጓላትን ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ኲሎም ደቂ ሂማን ነበሩ፡ንሱ፡ ነቲ ቐርኒ ልዕል ኬብሎ፡ ኣብ ቃላት ኣምላኽ ናይ ንጉስ ረኣዪ ነበረ። ኣምላኽ ከኣ ንሄማን ዓሰርተው ኣርባዕተ ኣወዳትን ሰለስተ ኣዋልድን ሀቦ። |