1 Chronicles 25:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ይዱቱን፡ ደቂ ይዱቱን። ገዳልያን ሰሪን ኢሳይያስን ሓሻብያን ማቲትያን ሽዱሽተ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኣቦኦም ይዱቱን፡ ንእግዚኣብሄር ከመስግኑን ከመስግኑን ብዚተር ይንበዩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከኤ​ዶ​ትም የኤ​ዶ​ትም ልጆች፤ ጎዶ​ል​ያስ፥ ሱሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸ​ብያ፥ መታ​ትያ፥ እነ​ዚህ ስድ​ስቱ ከአ​ባ​ታ​ቸው ከኤ​ዶ​ትም ጋር በበ​ገና እየ​ዘ​መሩ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግኑ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኤዶታም የኤዶታም ልጆች፤ ጎዶልያስ፥ ጽሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መቲትያ፥ እነዚህ ስድስቱ ለእግዚአብሔር ምስጋናና ክብር በመሰንቆ ትንቢት ከተናገረው ከአባታቸው ከኤዶታም እጅ በታች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከኤዶታም የኤዶታም ልጆች፤ ጎዶልያስ፥ ጽሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መቲትያ፥ እነዚህ ስድስቱ ለእግዚአብሔር ምስጋናና ክብር በመሰንቆ ትንቢት ከተናገረው ከአባታቸው ከኤዶታም ትእዛዝ በታች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይዱቱና ናናይ ጋዳልያ፥ ጻራ፥ ይሻእያ፥ ሽምአ፥ ሀሻብያነ ማቲትያ። ሀ ኡሱፑናቱ ማስንቁዋን ትምቢትያ ኦዲደ፥ መና ጎዳ ጋላቲድነ ቦንቺደ፥ ባረንቱ አዉዋ ይዱቱናፐ ጋርሳና አዛዘቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yidutuuna naanay Gadaaliyaa, S'ara, Yishaa'iyaa, Shim"a, Hashaabiyaanne Matiitiyaa. Ha usuppunatuu maasink'k'uwaan timbbitiyaa odiidde, Med'inaa Godaa galatiiddinne bonchchiidde, barenttu aawuwaa Yidutuunappe garssanna azazetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Edotaane naytappe Godoliyaasa, Xeere, Yesha7iya, Shim7e, Hashaabiyanne Matitiya; ha usuppunati maasinqon GODAA galatishenne bonchchishe tinbite yootiza ba aawa Edotaaneppe garsara azazetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤዶታኔ ናይታፔ ጎዶሊያሳ፥ ጼሬ፥ ዬሻኢያ፥ ሺምኤ፥ ሃሻቢያኔ ማቲቲያ፤ ሃ ኡሱፑናቲ ማሲንቆን ጎዳ ጋላቲሼኔ ቦንቺሼ ቲንቢቴ ዮቲዛ ባ ኣዋ ኤዶታኔፔ ጋርሳራ ኣዛዜቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የዱቱና ናይት ጋዳልያ፥ ፃራ፥ ያሻያ፥ ሳምአ፥ ሀሳባያነ ማትታ። ሀ ኡሱፑናት ማስንቆን ጎዳ ጋላትሸነ ቦንችሸ ባንታ አዋ፥ ናብያ የዱቱናፐ ጋርሳራ ኪተቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yedutuuna nayti Gadaaliya, Xaara, Yashaya, Sam7a, Hasabayanne Matita. Ha usupunati maasinqon Godaa galatishenne bonchishe banta aawa, nabiya Yedutuunape garsara kiitetoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤ ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ ፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገዳልያ፥ ጸሪ፥ ያሻያ፥ ሺምዒ፥ ሐሻብያና ማቲትያ ተብለው የሚጠሩት ስድስቱ የይዱቱን ልጆች ሲሆኑ እነርሱም በበገና ድምፅ እየታጀቡ በአባታቸው መሪነት የእግዚአብሔር መንፈስ ያቀበላቸውን መዝሙር እያሰሙ እግዚአብሔርን በዝማሬ ያከብሩና ያመሰግኑ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኤዶታም ደቂ ኤዶታም፦ ጎዶልያስ፥ ፅሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሓሸብያ፥ መቲትያ፥ ኵሎም ሽዱሽተ ነበሩ። እዚኣቶም በቲ ብበገና ንእግዚኣብሄር ብምምስጋንን ብምውዳስን ዝንበ ዝነበረ ኣቦኣቶም ዝምርሑ ዝነበሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ የዱቱን፡ ደቂ የዳቱን፡ ግዳልያን ጸሪን የሻዕያን ሓሻብያን ማቲትያን፡ ሹድሽተ፡ ብበገና ብትሕቲ ኢድ እቲ ንእግዚኣብሄር ብምምስጋን ብምኽባርን ዚንበ ዝነበረ ኣቦኦም የዳቱን ዚዀኑ።