1 Chronicles 25:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ይዱቱን፡ ደቂ ይዱቱን። ገዳልያን ሰሪን ኢሳይያስን ሓሻብያን ማቲትያን ሽዱሽተ ኣብ ትሕቲ ኢድ ኣቦኦም ይዱቱን፡ ንእግዚኣብሄር ከመስግኑን ከመስግኑን ብዚተር ይንበዩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኤዶትም የኤዶትም ልጆች፤ ጎዶልያስ፥ ሱሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መታትያ፥ እነዚህ ስድስቱ ከአባታቸው ከኤዶትም ጋር በበገና እየዘመሩ እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኤዶታም የኤዶታም ልጆች፤ ጎዶልያስ፥ ጽሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መቲትያ፥ እነዚህ ስድስቱ ለእግዚአብሔር ምስጋናና ክብር በመሰንቆ ትንቢት ከተናገረው ከአባታቸው ከኤዶታም እጅ በታች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኤዶታም የኤዶታም ልጆች፤ ጎዶልያስ፥ ጽሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መቲትያ፥ እነዚህ ስድስቱ ለእግዚአብሔር ምስጋናና ክብር በመሰንቆ ትንቢት ከተናገረው ከአባታቸው ከኤዶታም ትእዛዝ በታች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይዱቱና ናናይ ጋዳልያ፥ ጻራ፥ ይሻእያ፥ ሽምአ፥ ሀሻብያነ ማቲትያ። ሀ ኡሱፑናቱ ማስንቁዋን ትምቢትያ ኦዲደ፥ መና ጎዳ ጋላቲድነ ቦንቺደ፥ ባረንቱ አዉዋ ይዱቱናፐ ጋርሳና አዛዘቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yidutuuna naanay Gadaaliyaa, S'ara, Yishaa'iyaa, Shim"a, Hashaabiyaanne Matiitiyaa. Ha usuppunatuu maasink'k'uwaan timbbitiyaa odiidde, Med'inaa Godaa galatiiddinne bonchchiidde, barenttu aawuwaa Yidutuunappe garssanna azazetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Edotaane naytappe Godoliyaasa, Xeere, Yesha7iya, Shim7e, Hashaabiyanne Matitiya; ha usuppunati maasinqon GODAA galatishenne bonchchishe tinbite yootiza ba aawa Edotaaneppe garsara azazetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤዶታኔ ናይታፔ ጎዶሊያሳ፥ ጼሬ፥ ዬሻኢያ፥ ሺምኤ፥ ሃሻቢያኔ ማቲቲያ፤ ሃ ኡሱፑናቲ ማሲንቆን ጎዳ ጋላቲሼኔ ቦንቺሼ ቲንቢቴ ዮቲዛ ባ ኣዋ ኤዶታኔፔ ጋርሳራ ኣዛዜቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የዱቱና ናይት ጋዳልያ፥ ፃራ፥ ያሻያ፥ ሳምአ፥ ሀሳባያነ ማትታ። ሀ ኡሱፑናት ማስንቆን ጎዳ ጋላትሸነ ቦንችሸ ባንታ አዋ፥ ናብያ የዱቱናፐ ጋርሳራ ኪተቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yedutuuna nayti Gadaaliya, Xaara, Yashaya, Sam7a, Hasabayanne Matita. Ha usupunati maasinqon Godaa galatishenne bonchishe banta aawa, nabiya Yedutuunape garsara kiitetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤ ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ ፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገዳልያ፥ ጸሪ፥ ያሻያ፥ ሺምዒ፥ ሐሻብያና ማቲትያ ተብለው የሚጠሩት ስድስቱ የይዱቱን ልጆች ሲሆኑ እነርሱም በበገና ድምፅ እየታጀቡ በአባታቸው መሪነት የእግዚአብሔር መንፈስ ያቀበላቸውን መዝሙር እያሰሙ እግዚአብሔርን በዝማሬ ያከብሩና ያመሰግኑ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኤዶታም ደቂ ኤዶታም፦ ጎዶልያስ፥ ፅሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሓሸብያ፥ መቲትያ፥ ኵሎም ሽዱሽተ ነበሩ። እዚኣቶም በቲ ብበገና ንእግዚኣብሄር ብምምስጋንን ብምውዳስን ዝንበ ዝነበረ ኣቦኣቶም ዝምርሑ ዝነበሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ የዱቱን፡ ደቂ የዳቱን፡ ግዳልያን ጸሪን የሻዕያን ሓሻብያን ማቲትያን፡ ሹድሽተ፡ ብበገና ብትሕቲ ኢድ እቲ ንእግዚኣብሄር ብምምስጋን ብምኽባርን ዚንበ ዝነበረ ኣቦኦም የዳቱን ዚዀኑ። |