1 Chronicles 25:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ዳዊትን ሓለቓ ሰራዊትን ንኣገልግሎት ደቂ ኣሳፍን ሄማንን ይዱቱንን፡ ብበገናን ብበገናን ብጸናጽልን ይንበዩ ነበሩ። ቍጽሪ እቶም ሸቃሎ ድማ ከከም ኣገልግሎቶም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና የሠራዊቱ አለቆችም ከአሳፍና ከኤማን ከኤዶትምም ልጆች በመሰንቆና በበገና፥ በጸናጽልም የሚዘምሩ ሰዎችን ለማገልገል ለዩ፤ በየአገልግሎታቸውም ሥራ የሚሠሩ ሰዎች ቍጥር ይህ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና የሠራዊቱ አለቆችም ከአሳፍና ከኤማን ከኤዶታም ልጆች በመሰንቆና በበገና በጸናጽልም ትንቢት የሚናገሩትን ሰዎች ለማገልገል ለዩ፤ በአገልግሎታቸውም ሥራ የሠሩ ሰዎች ቍጥር ይህ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትና የሠራዊቱ አለቆችም ከአሳፍና ከኤማን ከኤዶታም ልጆች በመሰንቆና በበገና በጸናጽልም ትንቢት የሚናገሩትን ሰዎች ለማገልገል ለዩ፤ በአገልግሎታቸውም ሥራ ይሠሩ የነበሩት ሰዎች ቍጥር ይህ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ ኦላ ጋዳዋቱ አሳፋ ናናቱዋፐ፥ ሄማና ናናቱዋፐነ ይዱቱና ናናቱዋፐ ማስንቁዋን ዲንነ ዳላን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦሶ ኦናዳን ዱማዬድኖ። ባረንቶ እመቴዳ ኪታ ኦና፥ ሱንይ ማዝጋበቴዳ አሳቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne ola gadaawatuu Asaafa naanatuwaappe, Hemaana naanatuwaappenne Yidutuuna naanatuwaappe maasink'k'uwaan diitsaaninne daalan timbbitiyaa odiyaawanttu oosoo ootsanaadan dummayeeddino. Barenttoo imetteedda kiitaa ootsina, suntsay mazggabetteedda asatuu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne ola gadawati Aasaafe naytappe, Hemaane naytappenne Edotaane naytappe maasinqon, diiththaninne daalan awajjishe tinbite yootizayta doori woththida; hayssa ha oosoza ooththana mala doorettida asata sunththi hayssafe kaalli dizayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲኔ ኦላ ጋዳዋቲ ኣሳፌ ናይታፔ፥ ሄማኔ ናይታፔኔ ኤዶታኔ ናይታፔ ማሲንቆን፥ ዲኒኔ ዳላን ኣዋጂሼ ቲንቢቴ ዮቲዛይታ ዶሪ ዎዳ፤ ሃይሳ ሃ ኦሶዛ ኦና ማላ ዶሬቲዳ ኣሳታ ሱን ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ ሌወታ ሀላቃት፥ አሳፋ፥ ሄማናነ የዱቱና ናይታፐ ሱሱልኤን፥ ዲንነ ዳላን ትንብተ ኦዳና መላ ዱማይዶሶና። ሀ ኦሱዋስ ዱማትዳ አሳ ሱንይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne Leeweta halaqati, Asaafa, Hemaananne Yedutuuna naytape suusul7en, diithaninne daalan tinbite odana mela dummayidosona. Ha oosuwas dummatida asaa sunthay haysafe kaallidi xaafetidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ከሰራዊቱ አለቆች ጋር ሆኖ በመሰንቆ፣ በበገናና በጸናጽል ድምፅ እየታጀቡ ትንቢት የሚናገሩትን ከአሳፍ፣ ከኤማንና ከኤዶታም ቤተ ሰብ መካከል መርጦ መደበ፤ ይህን አገልግሎት የሚያከናውኑትም ሰዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊትና የሌዋውያን አለቆች የአሳፍን፥ የሔማንና የይዱቱን ልጆች መንፈስ ቅዱስ ያቀበላቸውን መዝሙር በመሰንቆ፥ በበገናና በጸናጽል እየታጀቡ እንዲዘምሩ ለዩአቸው። ለዚህ አገልግሎት የተመደቡት ሰዎች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ምስ ኣዘዝቲ ሰራዊት ኮይኑ፥ ንደቂ ኣሳፍን ንደቂ ኤማንን ንደቂ ኤዶታምን ነገልግሎት፥ ብበገናን ብመሰንቆን ብፀናፅልን ትንቢት ክናገሩ ፈለዮም። ቍፅሪ እቶም ከከም ኣገልግሎቶም ዝሰርሑ ዝነበሩ ሰባት ከዓ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ምስ ሹማምቲ ሰራዊት ኰይኑ፡ ንደቂ ኣሳፍን ሄማንን የዱቱንን ነገልግሎት፡ ብበገናን መሰንቆን ብጸናጽልን ትንቢት ኪነግሩ ፈለዮም። ቊጽሪ እቶም ከከም ኣገልግሎትም ዚዐዩ ዝነበሩ ሰባት ከኣ እዚ እዩ፡ |