1 Chronicles 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሸማያስ ወዲ ኔታንኤል ጸሓፊ፡ ሓደ ኻብ ሌዋውያን ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ንጉስን መሳፍንትን ኣብ ቅድሚ ካህን ጻዶቅን ኣሂሜሌክ ወዲ ኣብያታርን ኣብ ቅድሚ ሓለፍቲ ዓሌታት ካህናትን ሌዋውያንን ጽሒፍዎ፡ ሓደ ርእሲ ቤት እዩ። ንኤልኣዛር፡ ሓደ ድማ ንኢታማር ተወሲዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሌዋውያንም ወገን የነበረው የናትናኤል ልጅ ጸሓፊው ሳምያስ በንጉሡና በአለቆቹ ፊት ፥ በካህኑ በሳዶቅና በአብያታርም ልጅ በአቤሜሌክ ፊት ፥ በካህናቱና በሌዋውያኑ አባቶች ቤቶች አለቆች ፊት ጻፋቸው፤ አንዱንም የአባት ቤት ለአልዓዛር፥ አንዱንም ለኢታምር ጻፈ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሌዋውያንም ወገን የነበረው የናትናኤል ልጅ ጸሐፊው ሸማያ በንጉሡና በአለቆቹ ፊት፥ በካህኑ በሳዶቅና በአብያታርም ልጅ በአቢሜሌክ ፊት፥ በካህናቱና በሌዋውያኑ አባቶች ቤቶች አለቆች ፊት ጻፋቸው፤ አንዱንም የአባት ቤት ለአልዓዛር፥ አንዱንም ለኢታምር ጻፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሌዊያውያንም ወገን የነበረው የናትናኤል ልጅ ጸሐፊው ሸማያ በንጉሡና በሹማምንቱ ፊት፥ በካህኑ በሳዶቅና በአብያታርም ልጅ በአቤሜሌክ ፊት፥ በካህናቱና በሌዋውያኑ አባቶች ቤቶች አለቆች ፊት ጻፋቸው፤ አንዱንም የአባት ቤት ለአልዓዛር፥ አንዱንም ለኢታምር ተመረጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልኣዛራ ያራቱነ እታማራ ያራቱ ባረንቱ ካላ ሳማ ከሴድኖ። ሌዊያ ዛርያ ግዴዳ ናታንኤላ ናአይ ጻፊ ሻማኤ ኡንቱንታ ማዝጋቤዳ። ካቲነ አ ካፓቱ፥ ቄስያ ጻዶቅነ አብያታራ ናአይ አብመሌክ፥ ቄሳቱዋ ያራቱ ካፓቱነ ሌዋቱ ያራቱ ካፓቱ ኡባቱ ሀ የዎ ማርካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | El"aazara yaratuunne Itaamaara yaratuu barenttu kaalaa saamaa kesseeddino. Leewiyaa zariyaa gideedda Nataani'eela na'ay s'aafii Shamaa'e unttuntta mazggabeedda. Kaatiinne Aa kaappatuu, k'eesiyaa S'aadook'inne Abiyaataara na'ay Abimeleeki, k'eesatuwaa yaratuu kaappatuunne Leewatuu yaratuu kaappatuu ubbatuu ha yewoo markka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe zare Natina7eele naa xaafezi Shama7ey kawoza sinththaninne iza shuumeta sinththan, qeese Saadooqe sinththaninne Abiyaataare naa Ahimeleke sinththan, qeeseta sinththaninne Lewetaso asaa halaqata sinththan istta sunththaa xaafides; histtiin El7ezeere keeththa asata halaqatappe issoynne Itamaare keeththa asata halaqatappe issoy bantta taran taran saama kessida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ዛሬ ናቲናኤሌ ና ጻፌዚ ሻማኤይ ካዎዛ ሲንኒኔ ኢዛ ሹሜታ ሲንን፥ ቄሴ ሳዶቄ ሲንኒኔ ኣቢያታሬ ና ኣሂሜሌኬ ሲንን፥ ቄሴታ ሲንኒኔ ሌዌታሶ ኣሳ ሃላቃታ ሲንን ኢስታ ሱን ጻፊዴስ፤ ሂስቲን ኤልኤዜሬ ኬ ኣሳታ ሃላቃታፔ ኢሶይኔ ኢታማሬ ኬ ኣሳታ ሃላቃታፔ ኢሶይ ባንታ ታራን ታራን ሳማ ኬሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አላዛራ ያራትነ እታማራ ያራት ባንታ ማራን ማራን ሳማ ከስዶሶና። ሌወ ኮቸ ግድዳ ናትናኤላ ናአይ ፃፈይ ሻማየይ ኤንታ ማዝጋቤስ። ካዎይነ እያ ሞርናት፥ ካህነይ ሳዶቅነ አብያታራ ናአይ አብመለከይ፥ ካህነታነ ሌወታ ያራታ ሀላቃት ኡባይ ሄሳስ ማርካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Alaazara yaratinne Itamaara yarati banta maaran maaran saama kessidosona. Leewe koche gidida Natina7eela na7ay xaafey Shamayey enta mazgabees. Kawoynne iya moorinnati, kahiney Saadoqinne Abyataara na7ay Abimelekey, kahinetanne Leeweta yarata halaqati ubbay hessas marka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሌዋዊው የናትናኤል ልጅ ጸሓፊው ሸማያ በንጉሡና በሹማምቱ፣ በካህኑ በሳዶቅ፣ በአብያታር ልጅ በአቤሜሌክ እንዲሁም በካህናቱና በሌዋውያኑ ቤተ ሰብ አለቆች ፊት ስማቸውን ጻፈ፤ የጻፈውም አንዱን ቤተ ሰብ ከአልዓዛር ሌላውን ደግሞ ከኢታምር በመውሰድ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕጣውንም በቅድሚያ ለማውጣት የአልዓዛርና የኢታማር ዘሮች ተራ ይገቡ ነበር፤ ከዚህም በኋላ በሌዋዊው ጸሐፊ በናትናኤል ልጅ በሸማዕያ ይመዘግቡ ነበር፤ ንጉሡና ባለሟሎቹ የሆኑት ባለሥልጣኖች፥ ካህናቱ ሳዶቅና የአብያታር ልጅ አቤሜሌክ፥ እንዲሁም የካህናትና የሌዋውያን ቤተሰቦች አለቆች ሁሉ ምስክሮች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ፀሓፊ ሸማያ ወዲ ናትናኤል፥ ካብ ነገድ ሌዊ ድማ ኣብ ቅድሚ ንጉስን ሹመኛታቱን ካህን ሳዶቅን ኣቢሜሌክ ወዲ ኣብያታርን ኣብ ቅድሚ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት ካህናትን ሌዋውያንን ፀሓፎም፤ ሓደ ማይ ቤት ኣቦ ንኣልኣዛር፥ ሓደ ኸዓ ንኢታማር ፀሓፈ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጸሓፊ፡ ሸማዕያ ወዲ ንታንኤል፡ ካብ ነገድ ሌዊ፡ ድማ ኣብ ቅድሚ ንጉስን ሹማምትን ካህን ጻዶቅን ኣሒሜሌክ ወዲ ኣብያታርን፡ ኣብ ቅድሚ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት ካህናትን ሌዋውያንን ጸሐፎም። ሓደ ማይ ቤት ኣቦ ንኤልኣዛር፡ ሓደ ኸኣ ንኢታማር ተወስደ። |