1 Chronicles 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ብዕጫ ተኸፋፈሉ። ኣመሓደርቲ መቕደስን ኣመሓደርቲ ቤት ኣምላኽን ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ካብ ደቂ ኢታማርን እዮም ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የንዋያተ ቅዱሳቱና የእግዚአብሔር ቤት አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የመቅደሱና የእግዚአብሔር አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የመቅደሱና በእግዚአብሔር የተሾሙ አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልኣዛራ ያራቱ ግዶንነ እታማራ ያራቱ ግዶን ጌሻ ጎልያዉ ካፓቱነ ጾሳ ኦሶ ካፓቱ ደእያ ድራዉ፥ ሀዋንቱነ ህንኮቱነ ኪታ ሳማን ሻኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | El"aazara yaratuu giddoninne Itaamaara yaratuu giddon Geeshsha Golliyaw kaappatuunne S'oossaa oosoo kaappatuu de'iyaa diraw, hawanttunne hinkkotuunne kiitaa saaman shaakkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththaa kaaleththizaytinne Xoossa cimati El7ezeere zareta giddoninne Itamaare zareta giddon diza gishshas oonakka maaddontta oosoza saaman shaakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ካሌዛይቲኔ ጾሳ ጪማቲ ኤልኤዜሬ ዛሬታ ጊዶኒኔ ኢታማሬ ዛሬታ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ኦናካ ማዶንታ ኦሶዛ ሳማን ሻኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አላዛራ ያራታ ግዶንነ እታማራ ያራታ ግዶን ፆሳ ኬ ሀላቃትነ ፆሳ ኦሱዋስ በሲያ ሀላቃት ደእያ ግሾ ኦሶይ ኤንታዉ ሳማን ሻከቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Alaazara yarata giddoninne Itamaara yarata giddon Xoossa keetha halaqatinne Xoossa oosuwas bessiya halaqati de7iya gisho oosoy entaw saaman shaaketees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአልዓዛርና ከኢታምር ዘሮች መካከል የመቅደሱ ሹማምትና የእግዚአብሔር ሹማምት ስለ ነበሩ፣ ያለ አድልዎ በዕጣ ለዩአቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአልዓዛርና በኢታማር ዘሮች መካከል የቤተ መቅደስ ባለሥልጣኖችና መንፈሳውያን መሪዎች ይገኙ ስለ ነበር፥ የሥራ መደብ ክፍፍል የሚደረገው በዕጣ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደቂ ኣልኣዛር ኮነ ኻብ ደቂ ኢታምር መመሓደርቲ ቤተ መቕደስን ኣገልገልቲ እግዚኣብሄርን ነበሩሞ፥ እዚኣቶምን እቲኣቶምን ብዕፃ ተመደቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ ኤልኣዛር ኰነ፡ ካብ ደቂ ኢታማር ኰነ ሹማምቲ መቕደስን ሹማምቲ ኣምላኽን ነበሩ እሞ፡ ስለዚ እዚኣቶም ምስ እቲ እቶም ብዕጭ ተመቕሉ። |