1 Chronicles 24:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ፡ ጻዶቅ ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ኣሂሜሌክን ካብ ደቂ ኢታማር፡ ከምቲ ኣብ ኣገልግሎቶም ዝነበሩ ሰበ ስልጣን መቐሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ከአ​ል​ዓ​ዛር ልጆች ሳዶ​ቅን፥ ከኢ​ታ​ም​ርም ልጆች አቤ​ሜ​ሌ​ክን እንደ ቍጥ​ራ​ቸው፥ እንደ አገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ቸ​ውና እንደ እየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች ከፍሎ መደ​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ከአልዓዛር ልጆች ከሳዶቅ ጋር፥ ከኢታምርም ልጆች ከአቢሜሌክ ጋር ሆኖ እንደ አገልግሎታቸው ሥርዓት ከፍሎ መደባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ከአልዓዛር ልጆች ከሳዶቅ ጋር፥ ከኢታምርም ልጆች ከአቢሜሌክ ጋር ሆኖ እንደ አገልግሎታቸው ሥርዓርት ከፍሎ መደባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ አሮና ዘረ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን ጭታን ሻኬዳ። ኤልኣዛራ ያራፐ ጻዶቅነ እታማራ ያራፐ አብመሌክ ዳዊታ ማዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Aaroona zeretsaa unttunttu oosuwaadan oosuwaadan c'itan shaakkeedda. El"aazara yaraappe S'aadook'inne Itaamaara yaraappe Abimeleeki Daawita maaddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti El7ezeere zarkkefe Saadooqenne Itamaare zarkkefe Ahimelekera gididi Aaroone zareta istta ooson ooson maaddana mala shaakki woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኤልኤዜሬ ዛርኬፌ ሳዶቄኔ ኢታማሬ ዛርኬፌ ኣሂሜሌኬራ ጊዲዲ ኣሮኔ ዛሬታ ኢስታ ኦሶን ኦሶን ማዳና ማላ ሻኪ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ አላዛራ ያራፐ ሳዶቃ፥ እታማራ ያራፐ አብመለከ ኤክድ አሮና ኮቻታ ኤንታ ኦሱዋ ማራን ጩጋን ጩጋን ሻክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Alaazara yaraape Saadoqa, Itamaara yaraape Abimeleke ekidi Aarona kochata enta oosuwa maaran cugan cugan shaakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም የአልዓዛር ዘር የሆነው ሳዶቅና የኢታምር ዘር የሆነው አቢሜሌክ እየረዱት እንደየአገልግሎታቸው ሥርዐት እየለየ መደባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊት የአሮንን ዘሮች እንደየሥራ ምድባቸው በቡድን በቡድን ከፈላቸው፤ ይህንንም ያደረገው የአልዓዛር ዘር በሆነው በሳዶቅና የኢታማር ዘር በሆነው በአቤሜሌክ ረዳትነት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ በቲ ኻብ ደቂ ኣልኣዛር ዝኾነ ሳዶቅን በቲ ኻብ ደቂ ኢታምር ዝኾነ ኣቢሜሌክን ተሓጊዙ በብእቲ ዝተመደብዎ ምእንቲ ኸገልግሉ መደቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ምስ ጻዶቅ ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ምስ ኣሒሜሌክ ካብ ደቂ ኢታማርን ኰይኑ፡ ከምቲ እተሰርዓሎም ኣገልግሎቶም መቐሎም።