1 Chronicles 24:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ፡ ጻዶቅ ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ኣሂሜሌክን ካብ ደቂ ኢታማር፡ ከምቲ ኣብ ኣገልግሎቶም ዝነበሩ ሰበ ስልጣን መቐሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ከአልዓዛር ልጆች ሳዶቅን፥ ከኢታምርም ልጆች አቤሜሌክን እንደ ቍጥራቸው፥ እንደ አገልግሎታቸውና እንደ እየአባቶቻቸው ቤቶች ከፍሎ መደባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከአልዓዛር ልጆች ከሳዶቅ ጋር፥ ከኢታምርም ልጆች ከአቢሜሌክ ጋር ሆኖ እንደ አገልግሎታቸው ሥርዓት ከፍሎ መደባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ከአልዓዛር ልጆች ከሳዶቅ ጋር፥ ከኢታምርም ልጆች ከአቢሜሌክ ጋር ሆኖ እንደ አገልግሎታቸው ሥርዓርት ከፍሎ መደባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አሮና ዘረ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን ጭታን ሻኬዳ። ኤልኣዛራ ያራፐ ጻዶቅነ እታማራ ያራፐ አብመሌክ ዳዊታ ማዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Aaroona zeretsaa unttunttu oosuwaadan oosuwaadan c'itan shaakkeedda. El"aazara yaraappe S'aadook'inne Itaamaara yaraappe Abimeleeki Daawita maaddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti El7ezeere zarkkefe Saadooqenne Itamaare zarkkefe Ahimelekera gididi Aaroone zareta istta ooson ooson maaddana mala shaakki woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኤልኤዜሬ ዛርኬፌ ሳዶቄኔ ኢታማሬ ዛርኬፌ ኣሂሜሌኬራ ጊዲዲ ኣሮኔ ዛሬታ ኢስታ ኦሶን ኦሶን ማዳና ማላ ሻኪ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አላዛራ ያራፐ ሳዶቃ፥ እታማራ ያራፐ አብመለከ ኤክድ አሮና ኮቻታ ኤንታ ኦሱዋ ማራን ጩጋን ጩጋን ሻክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Alaazara yaraape Saadoqa, Itamaara yaraape Abimeleke ekidi Aarona kochata enta oosuwa maaran cugan cugan shaakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም የአልዓዛር ዘር የሆነው ሳዶቅና የኢታምር ዘር የሆነው አቢሜሌክ እየረዱት እንደየአገልግሎታቸው ሥርዐት እየለየ መደባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊት የአሮንን ዘሮች እንደየሥራ ምድባቸው በቡድን በቡድን ከፈላቸው፤ ይህንንም ያደረገው የአልዓዛር ዘር በሆነው በሳዶቅና የኢታማር ዘር በሆነው በአቤሜሌክ ረዳትነት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ በቲ ኻብ ደቂ ኣልኣዛር ዝኾነ ሳዶቅን በቲ ኻብ ደቂ ኢታምር ዝኾነ ኣቢሜሌክን ተሓጊዙ በብእቲ ዝተመደብዎ ምእንቲ ኸገልግሉ መደቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ምስ ጻዶቅ ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ምስ ኣሒሜሌክ ካብ ደቂ ኢታማርን ኰይኑ፡ ከምቲ እተሰርዓሎም ኣገልግሎቶም መቐሎም። |