1 Chronicles 24:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝኣዘዞ፡ ኣብ ትሕቲ ኣቦኦም ኣሮን፡ ከም ልማዶም ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኪኣትዉ፡ ኣብ ኣገልግሎቶም ትእዛዝ እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘዘ፥ በአ​ባ​ታ​ቸው በአ​ሮን እጅ እንደ ተሰ​ጣ​ቸው ሥር​ዐት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ይገቡ ዘንድ እንደ እየ​አ​ገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ቸው ቍጥ​ራ​ቸው ይህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘ፥ አባታቸው አሮን እንደ ሰጣቸው ሥርዓት ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚገቡበት የአገልግሎታቸው ሥርዓት ይህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዳዘዘ፥ አባታቸው አሮን እንደሰጣቸው ሥርዓት ወደ ጌታ ቤት የሚገቡበት የአገልግሎታቸው ሥርዓት ይህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኡንቱንቱ ማይዛ አዉዋ አሮና ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሊደ፥ ካላን ካላን ኦናዉ ጻፈቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay unttunttu mayza aawuwaa Aaroona bagganna azazeeddawaadan, unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliide, kaallan kaallan ootsanaw s'aafetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele GODAY istta azazida malanne kase istta aawa Aarooney isttas woththida waaga mala istti Xoossaa keeth geliza wode ooththana mala imettida wogay hayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ጎዳይ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላኔ ካሴ ኢስታ ኣዋ ኣሮኔይ ኢስታስ ዎዳ ዋጋ ማላ ኢስቲ ጾሳ ኬ ጌሊዛ ዎዴ ኦና ማላ ኢሜቲዳ ዎጋይ ሃይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ኤንታ ማይዛ አሮና ኪትን፥ እ ኤንታዉ ዎዳ ዎጋ፥ ባንታ ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ፥ ኤንቲ ኦና ማራይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele Xoossay enta mayza Aarona kiittin, I entaw wothida wogaatho, banta Xoossa keetha geliya wode, enti oothana maaray haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ባዘዘውና ከቀድሞ አባታቸው ከአሮን በተሰጣቸው መመሪያ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚገቡበት ጊዜ፣ የተወሰነላቸው ሥርዐት ይህ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሙሺም ልጆች፥ ማሕሊ፥ ዔዴርና ያሪሞት ነበሩ። እንግዲህ እነዚህ ሁሉ የሌዊ ዘር ቤተሰቦች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝኣዘዞ፥ ኣቦኣቶም ኣሮን ዝሃቦም ስርዓት፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣትዮም ከከም ብፅሒቶም ከገልግሉ ዝተውሃቦም ሓላፍነት እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብኢድ ኣቦኦም ኣሮን ዝሀቦ ስርዓት ንእኡውን ዝኣዘዞ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኪኣትውስ ስርዓት ኣገልግሎቶም እዚ እዩ።