1 Chronicles 24:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝኣዘዞ፡ ኣብ ትሕቲ ኣቦኦም ኣሮን፡ ከም ልማዶም ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኪኣትዉ፡ ኣብ ኣገልግሎቶም ትእዛዝ እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘ፥ በአባታቸው በአሮን እጅ እንደ ተሰጣቸው ሥርዐት ወደ እግዚአብሔር ቤት ይገቡ ዘንድ እንደ እየአገልግሎታቸው ቍጥራቸው ይህ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘ፥ አባታቸው አሮን እንደ ሰጣቸው ሥርዓት ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚገቡበት የአገልግሎታቸው ሥርዓት ይህ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዳዘዘ፥ አባታቸው አሮን እንደሰጣቸው ሥርዓት ወደ ጌታ ቤት የሚገቡበት የአገልግሎታቸው ሥርዓት ይህ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኡንቱንቱ ማይዛ አዉዋ አሮና ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሊደ፥ ካላን ካላን ኦናዉ ጻፈቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay unttunttu mayza aawuwaa Aaroona bagganna azazeeddawaadan, unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliide, kaallan kaallan ootsanaw s'aafetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele GODAY istta azazida malanne kase istta aawa Aarooney isttas woththida waaga mala istti Xoossaa keeth geliza wode ooththana mala imettida wogay hayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ጎዳይ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላኔ ካሴ ኢስታ ኣዋ ኣሮኔይ ኢስታስ ዎዳ ዋጋ ማላ ኢስቲ ጾሳ ኬ ጌሊዛ ዎዴ ኦና ማላ ኢሜቲዳ ዎጋይ ሃይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ኤንታ ማይዛ አሮና ኪትን፥ እ ኤንታዉ ዎዳ ዎጋ፥ ባንታ ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ፥ ኤንቲ ኦና ማራይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Isra7eele Xoossay enta mayza Aarona kiittin, I entaw wothida wogaatho, banta Xoossa keetha geliya wode, enti oothana maaray haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ባዘዘውና ከቀድሞ አባታቸው ከአሮን በተሰጣቸው መመሪያ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚገቡበት ጊዜ፣ የተወሰነላቸው ሥርዐት ይህ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሙሺም ልጆች፥ ማሕሊ፥ ዔዴርና ያሪሞት ነበሩ። እንግዲህ እነዚህ ሁሉ የሌዊ ዘር ቤተሰቦች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝኣዘዞ፥ ኣቦኣቶም ኣሮን ዝሃቦም ስርዓት፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣትዮም ከከም ብፅሒቶም ከገልግሉ ዝተውሃቦም ሓላፍነት እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብኢድ ኣቦኦም ኣሮን ዝሀቦ ስርዓት ንእኡውን ዝኣዘዞ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኪኣትውስ ስርዓት ኣገልግሎቶም እዚ እዩ። |