1 Chronicles 23:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብዚኦም ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ዕዮ ቤት እግዚኣብሄር ኪቕጽሉ ነበሮም። ሽዱሽተ ሽሕ ድማ መኮንናትን ዳያኑን ነበሩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነዚህም ውስጥ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ የሚያሠሩት ሃያ አራት ሺህ ነበሩ፤ ስድስቱ ሺህም ጻፎችና ፈራጆች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነዚህም ውስጥ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ የሚያሠሩት ሀያ አራት ሺህ ነበሩ፤ ስድስቱ ሺህም አለቆችና ፈራጆች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነዚህም ውስጥ የጌታን ቤት ሥራ የሚሠሩት ሀያ አራት ሺህ ነበሩ። ስድስቱ ሺህም አለቆችና ፈራጆች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ግዶፐ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዉ አዎትያ ላታማነ ኦይዱ ሻአቱዋ ካቲ ዎዳ። ቃይ ካፓቱዋነ ፕርዳ የለታቱዋ ኡሱፑን ሻአቱዋ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu giddoppe Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaw aawotiyaa laatamanne oyddu sha"atuwaa kaatii wotseedda. K'ay kaappatuwaanne pirddaa yeletatuwaa usuppun sha"atuwaa wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haytanttafe 24,000 Xoossaa Keeththa ooso kaaletti xeellana mala aawateth isttas immides; qasse 6,000 asatas shuumetanne pirda daannata histti woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይታንታፌ 24,000 ጾሳ ኬ ኦሶ ካሌቲ ጼላና ማላ ኣዋቴ ኢስታስ ኢሚዴስ፤ ቃሴ 6,000 ኣሳታስ ሹሜታኔ ፒርዳ ዳናታ ሂስቲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ ጎዳ ኬ አዋተን አይስያ 24,000 ሌወታ ካዎይ ዎስ፤ 6,000 ሌወታ ሀላቃታነ ፕርዳ ዳይናታ ኦድ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe Godaa keetha aawatethan aysiya 24,000 leeweta kawoy wothis; 6,000 leeweta halaqatanne pirda daynnata oothidi wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም እንዲህ አለ፤ “ከእነዚህ መካከል ሃያ አራቱ ሺሕ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ይቈጣጠሩ፤ ስድስቱ ሺሕ ደግሞ ሹሞችና ዳኞች ይሁኑ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ከእነርሱ ኻያ አራት ሺህ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን የቤተ መቅደስ ሥራ እንዲያሠሩ መደባቸው፤ ስድስት ሺህ የሚሆኑትን ባለሥልጣኖችና ዳኞች ሆነው እንዲሠሩ መደባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ከመሓድሩ፥ ሽዱሽተ ሽሕ ኣሕሉቕን ፈራዶን ክኾኑ መረፆም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ በለ፡ ካብ እዚኣቶም ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነቶ ዕዮ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኪሐልዮሉ፡ ሹድሽተ ሽሕ ከኣ ሓላቑን ፈረድትን ኪዀኑ፡ |