1 Chronicles 23:31 — Compare Translations

11 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ኵሉ ዚሓርር መስዋእቲ ኣብ ሰናብትን ኣብ ኣዳስ ወርሕን በዓላትን ከከም ቍጽሪ፡ ከምቲ እተኣዘዘሎም ስርዓት ንእግዚኣብሄር ኬቕርቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በየ​ሰ​ን​በ​ታ​ቱም፥ በየ​መ​ባ​ቻ​ዎ​ቹም፥ በየ​በ​ዓ​ላ​ቱም እንደ ሥር​ዐቱ ቍጥር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ዘወ​ትር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ሁሉ ለማ​ቅ​ረብ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየሰንበታቱም በየመባቻዎቹም በየበዓላቱም እንደ ሥርዓቱ ቍጥር በእግዚአብሔር ፊት ዘወትር ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሁሉ ለማቅረብ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በየሰንበታቱም በየመባቻዎቹም በየበዓላቱም እንደ ሥርዓቱ ቍጥር በጌታ ፊት ዘወትር ለጌታ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሁሉ በማቅረብ፥
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) sambata gallas, aginay doommiza koyro gallassatan, ba7aale gallassatan wogaa qooda mala Godaa Xoossa sinththan ubba wode xuugetti shiiqiza yarsho shiishshanaas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳምባታ ጋላስ፥ ኣጊናይ ዶሚዛ ኮይሮ ጋላሳታን፥ ባኣሌ ጋላሳታን ዎጋ ቆዳ ማላ ጎዳ ጾሳ ሲንን ኡባ ዎዴ ጹጌቲ ሺቂዛ ያርሾ ሺሻናስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳምባታ ጋላስ፥ አጌና ፄሮን፥ ዎጋይ ኪትያ ሀራ ባኣለ ጋላሳይ ጋክያ ዎደ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ያርሾሶና። ኤንታዉ እመትዳ ታይቡዋዳነ ኪታዳ ኡባ ዎደ ጎዳ ስንን ኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sambaata gallas, ageena xeeron, wogay kiittiya hara ba7aale gallasay gakiya wode Godaas xuussa yarsho yarshoosona. Entaw imetida taybuwadanne kiitaada ubba wode Godaa sinthan oothosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም በየሰንበቱ፣ በወር መባቻ በዓልና በተደነገጉት በዓላት ሁሉ፣ የሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በሚቀርብበት ጊዜ ይፈጽሙ ነበር፤ በተወሰነላቸው ቍጥርና በተሰጠውም መመሪያ መሠረት፣ ዘወትር በእግዚአብሔር ፊት ያገለግሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵልሻዕ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ ከምቲ ብዛዕባኡ ዝተሰርዐ፥ ብሰናብትን ብሰርቂ ወርሓትን ብቝፅሪ ዝተመደበ በዓላትን ንእግዚኣብሄር ኵሉ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርቡ ተመዲቦም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሉጊዜ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ከምዚ ብዛዕባኡ እተሰርዔ፡ ብሰናብትን ብሰርቂ ወርሓትን ብቚጽሪ እተመደበ በዓላትን ንእግዚኣብሄር ኲሉ እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ኼዕርጉሉ።