1 Chronicles 23:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ካብ ብኤርሸባ ክሳዕ ዳን፡ ቍጽሮም ድማ ከከም ድምጾም፡ ሰብ ብሰብ ሰላሳን ሸሞንተን ሽሕ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ንም ከሠ​ላሳ ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ ተቈ​ጠሩ፤ ቍጥ​ራ​ቸ​ውም በእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ነፍስ ወከፍ ሲቈ​ጠሩ ሠላሳ ስም​ንት ሺህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንም ከሠላሳ ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ ተቈጠሩ፤ ቍጥራቸው በእያንዳንዱ ነፍስ ወከፍ ሠላሳ ስምንት ሺህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያንም ዕድሜአቸው ሠላሳ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑት ተቈጠሩ፤ በእያንዳንዳንዱ ነፍስ ወከፍ ተቈጠሩ፤ ድምራቸውም ሠላሳ ስምንት ሺህ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ ሌዋቱ ፓይደቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ኡባና ሀታማነ ሆስፑን ሻአ አቱማ አሳ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hattamu laytsanne hewaappe bollanna de'iyaa Leewatuu paydetteeddino; unttunttu ubbaanna hattamanne hosppun sha"a attuma asaa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas layththay heedzdzu tammanne hessafekka bollara gidida attuma asata Lewetappe qoodides; istta qooday kumeth 38,000 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ላይይ ሄ ታማኔ ሄሳፌካ ቦላራ ጊዲዳ ኣቱማ ኣሳታ ሌዌታፔ ቆዲዴስ፤ ኢስታ ቆዳይ ኩሜ 38,000 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይ ሀስታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወት ታይበትድ ኩመ 38,000 ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laythi hastamanne iyape bolla gidida Leeweti taybetidi kumethi 38,000 gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕድሜያቸው ሠላሳና ከዚያ በላይ የሆኑ ወንዶች ሁሉ ተቈጠሩ፤ ቍጥራቸውም በጠቅላላው ሠላሳ ስምንት ሺሕ ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕድሜአቸው ሠላሳና ከዚያም በላይ የሆኑትን ሌዋውያን ወንዶችን ቈጠረ፤ ጠቅላላ ድምራቸውም ሠላሳ ስምንት ሺህ ሆነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዕድመኣቶም ልዕሊ ሰላሳ ዓመት ዝኾኑ ሌዋውያን ከዓ ተቘፀሩ፤ ብዝሖም ድማ ሰላሳን ሸሞንተን ሽሕ ሰብኡት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሌዋውያን ከኣ ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ዘበሉ ተቘጽሩ፡ እቲ ቚጽሩ፡ እቲ ቚጽሮም ድማ በብርእሲ ተተባዕታዮም ሰላሳን ሾሞንተን ሽሕ ኰነ።