1 Chronicles 23:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕዮኦም ንደቂ ኣሮን ንኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ ኣጸዳትን ኣብ ኣጸድታትን ኣብ ምጽራይ ኵሉ ቅዱሳት ነገራትን ዕዮ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽን ምጽባይ እዩ ነይሩ ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቤት በየ​አ​ደ​ባ​ባ​ዩና በየ​መ​ጋ​ረ​ጃው ውስጥ ለማ​ገ​ል​ገል፥ ቅዱ​ሱ​ንም ዕቃ ሁሉ ለማ​ን​ጻት፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቤት አገ​ል​ግ​ሎት ለመ​ሥ​ራት ከአ​ሮን ልጆች እጅ በታች ሹሞ​አ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሥራቸውም የእግዚአብሔርን ቤት በየአደባባዩና በየጓዳው ውስጥ ለማገልገል፥ ቅዱሱንም ዕቃ ሁሉ ለማንጻት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት አገልግሎት ለመሥራት ከአሮን ልጆች እጅ በታች ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሥራቸውም የጌታን ቤት በየአደባባዩና በየጓዳው ውስጥ በሚሰጡተት አገልግሎት አሮንን ልጆች መርዳት፥ ቅዱሱንም ዕቃ ሁሉ ማንጻት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት አገልግሎት መሥራት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦያ አሮና ዘረቱዋ ማድኖ። ጾሳ ጌሻ ጎልያን ላኡ ዳባባቱዋን ኦኖ፤ ምይያን ደእያ ክፍለቱዋን፥ ጌሻ ሚሻ ኡባ ቱነናዳንነ ሀራ ኦሱዋ ኡባ ፖሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan ootsiyaa Aaroona zeretsatuwaa maaddino. S'oossaa Geeshsha Golliyaan laa"u dabaabatuwaan ootsino; Miyiyaan de'iyaa kifiletuwaan, geeshsha miishshaa ubbaa tunennaadaninne hara oosuwaa ubbaa poliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Leweta oosoy Xoossa Keeththan Aaroone zereththata ooson ooththi maado, Xoossa Keeththa giddozanne gibbeza lo7eththi naago, Xoossa Keeththa oosos dummatida miishshata lo7eththi oyththinne Xoossa Keeththan diza hara oosotakka lo7eththi ooso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌታ ኦሶይ ጾሳ ኬን ኣሮኔ ዜሬታ ኦሶን ኦ ማዶ፥ ጾሳ ኬ ጊዶዛኔ ጊቤዛ ሎኤ ናጎ፥ ጾሳ ኬ ኦሶስ ዱማቲዳ ሚሻታ ሎኤ ኦይኔ ጾሳ ኬን ዲዛ ሃራ ኦሶታካ ሎኤ ኦሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳ ፆሳ ኬን ኦያ አሮና ኮቻታ ማዶሶና። ጎዳ ፆሳ ኬን ካረራነ ሶራ ኦሶና፤ ጌሻ ሚሸ ኡባ ቱኖና መላ ናጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaa Xoossa keethan oothiya Aarona kochata maaddoosona. Godaa Xoossa keethan kareranne soora oothosona; geeshsha miishe ubbaa tunonna mela naagoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሌዋውያኑ ተግባር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት የአሮንን ዘሮች መርዳት፣ የቤተ መቅደሱን ቅጥር ግቢና ክፍሎች መንከባከብ፣ የተቀደሱ ዕቃዎችን ሁሉ ማንጻትና በእግዚአብሔር ቤት ያሉትን ሌሎች ተግባሮች ማከናወን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኀላፊነታቸውም የአሮን ልጆች በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በሚያከናውኑት ተግባር መርዳት፥ የአደባባዩንና የክፍሎቹን እንክብካቤ መጠበቅ፥ ንዋያተ ቅድሳትን ማንጻት፥ እንዲሁም አጠቃላይ የሆነውን የቤተ መቅደሱን አገልግሎት ማከናወን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄርን፥ ኣብ ዓፀድን፥ ኣብ ክፍልታትን፥ ቅዱሳት ኣቑሑ ብምንፃህን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ብምስራሕን፥ ደቂ ኣሮን ንዝኾኑ ኻህናት ክሕግዝዎም ምሩፃት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ትሕቲ ኢድ ደቂ ኣሮን ኰይኖም ዕዮኦም ኣብ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ኣጸድን ኣብ እቃቤታትን ንዂሉ እቲ ቅዱሳት ነገር ኬጽርይዎን፡ ኣብቲ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ ብምዕያይን ድማ እዩ።