1 Chronicles 23:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕዮኦም ንደቂ ኣሮን ንኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ ኣጸዳትን ኣብ ኣጸድታትን ኣብ ምጽራይ ኵሉ ቅዱሳት ነገራትን ዕዮ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽን ምጽባይ እዩ ነይሩ ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ቤት በየአደባባዩና በየመጋረጃው ውስጥ ለማገልገል፥ ቅዱሱንም ዕቃ ሁሉ ለማንጻት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት አገልግሎት ለመሥራት ከአሮን ልጆች እጅ በታች ሹሞአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥራቸውም የእግዚአብሔርን ቤት በየአደባባዩና በየጓዳው ውስጥ ለማገልገል፥ ቅዱሱንም ዕቃ ሁሉ ለማንጻት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት አገልግሎት ለመሥራት ከአሮን ልጆች እጅ በታች ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሥራቸውም የጌታን ቤት በየአደባባዩና በየጓዳው ውስጥ በሚሰጡተት አገልግሎት አሮንን ልጆች መርዳት፥ ቅዱሱንም ዕቃ ሁሉ ማንጻት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት አገልግሎት መሥራት ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦያ አሮና ዘረቱዋ ማድኖ። ጾሳ ጌሻ ጎልያን ላኡ ዳባባቱዋን ኦኖ፤ ምይያን ደእያ ክፍለቱዋን፥ ጌሻ ሚሻ ኡባ ቱነናዳንነ ሀራ ኦሱዋ ኡባ ፖሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan ootsiyaa Aaroona zeretsatuwaa maaddino. S'oossaa Geeshsha Golliyaan laa"u dabaabatuwaan ootsino; Miyiyaan de'iyaa kifiletuwaan, geeshsha miishshaa ubbaa tunennaadaninne hara oosuwaa ubbaa poliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Leweta oosoy Xoossa Keeththan Aaroone zereththata ooson ooththi maado, Xoossa Keeththa giddozanne gibbeza lo7eththi naago, Xoossa Keeththa oosos dummatida miishshata lo7eththi oyththinne Xoossa Keeththan diza hara oosotakka lo7eththi ooso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌታ ኦሶይ ጾሳ ኬን ኣሮኔ ዜሬታ ኦሶን ኦ ማዶ፥ ጾሳ ኬ ጊዶዛኔ ጊቤዛ ሎኤ ናጎ፥ ጾሳ ኬ ኦሶስ ዱማቲዳ ሚሻታ ሎኤ ኦይኔ ጾሳ ኬን ዲዛ ሃራ ኦሶታካ ሎኤ ኦሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳ ፆሳ ኬን ኦያ አሮና ኮቻታ ማዶሶና። ጎዳ ፆሳ ኬን ካረራነ ሶራ ኦሶና፤ ጌሻ ሚሸ ኡባ ቱኖና መላ ናጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaa Xoossa keethan oothiya Aarona kochata maaddoosona. Godaa Xoossa keethan kareranne soora oothosona; geeshsha miishe ubbaa tunonna mela naagoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሌዋውያኑ ተግባር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት የአሮንን ዘሮች መርዳት፣ የቤተ መቅደሱን ቅጥር ግቢና ክፍሎች መንከባከብ፣ የተቀደሱ ዕቃዎችን ሁሉ ማንጻትና በእግዚአብሔር ቤት ያሉትን ሌሎች ተግባሮች ማከናወን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀላፊነታቸውም የአሮን ልጆች በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በሚያከናውኑት ተግባር መርዳት፥ የአደባባዩንና የክፍሎቹን እንክብካቤ መጠበቅ፥ ንዋያተ ቅድሳትን ማንጻት፥ እንዲሁም አጠቃላይ የሆነውን የቤተ መቅደሱን አገልግሎት ማከናወን ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄርን፥ ኣብ ዓፀድን፥ ኣብ ክፍልታትን፥ ቅዱሳት ኣቑሑ ብምንፃህን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ብምስራሕን፥ ደቂ ኣሮን ንዝኾኑ ኻህናት ክሕግዝዎም ምሩፃት ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ትሕቲ ኢድ ደቂ ኣሮን ኰይኖም ዕዮኦም ኣብ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ኣጸድን ኣብ እቃቤታትን ንዂሉ እቲ ቅዱሳት ነገር ኬጽርይዎን፡ ኣብቲ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ ብምዕያይን ድማ እዩ። |