1 Chronicles 23:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ደቂ ሌዊ ከም ቤት ኣቦታቶም እዮም። ነቶም ዕዮ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ዚሰርሑ ርእስታት ስድራ ቤት ከኣ ከም ቍጽሪ ኣስማት ከም ድምጾም እተቘጽሩ፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመትን ልዕሊኡን ኰይኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት አገ​ል​ግ​ሎት በሠሩ ከሃያ አም​ስት ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ በነ​በሩ በእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው በስ​ማ​ቸው በተ​ቈ​ጠ​ሩት ላይ የአ​ባ​ቶች ቤት አለ​ቆች የሆ​ኑት በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነ​ዚህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርን ቤት አገልግሎት በሠሩ ከሀያ ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ በነበሩ በእያንዳንዳቸው በስማቸው በተቆጠሩት ላይ የአባቶች ቤት አለቆች የሆኑት በየአባቶቻቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታን ቤት አገልግሎት በሠሩ ዕድሜአቸው ሀያ ዓመትና ከዚያም ላይ በነበሩ በእያንዳንዳቸው በስማቸው በተቆጠሩት ላይ የአባቶች ቤት አለቆች የሆኑት በየአባቶቻቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዊያ የለታን ባረንቱ ዛርያንነ ጎለን ባረንቱ ሱንን ማዝጋበቴዳዋንቱ ሀዋንታ፤ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ ሌዊያ ዛራቱ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewiyaa yeletaan barenttu zariyaaninne gollen barenttu suntsan mazggabetteeddawanttu hawantta; laatamu laytsanne hewaappe bollanna de'iyaa Leewiyaa zaratuu ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haytanti ubbay baso asataninne ba zarkketan xeygettida; Lewe zareti issoy issoy ba sunththan mazgabettida; isttas layththay nam7u tammanne hessafe bolla gididayti Xoossa Keeththan ooththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይታንቲ ኡባይ ባሶ ኣሳታኒኔ ባ ዛርኬታን ጼይጌቲዳ፤ ሌዌ ዛሬቲ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሱንን ማዝጋቤቲዳ፤ ኢስታስ ላይይ ናምኡ ታማኔ ሄሳፌ ቦላ ጊዲዳይቲ ጾሳ ኬን ኦቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወ የለታን ባንታ ኮቻንነ ሶ አሳን ባንታ ሱንን ማዝጋበትዳ ሌወ ኮቻት ሀይሳታ። ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወ ኮቻት ኡባይ ጎዳ ፆሳ ኬን ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewe yeletan banta kochaaninne soo asan banta sunthan mazgabetida Leewe kochati haysata. Laythi laatamanne iyape bolla gidida Leewe kochati ubbay Godaa Xoossaa keethan oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ እነዚህ የቤተ ሰቡ አለቆች ሆነው እያንዳንዳቸው በየስማቸው ተመዝግበው የተቈጠሩት የሌዊ ዘሮች ናቸው፤ ዕድሜያቸውም ሃያና ከዚያ በላይ የሆናቸው በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚያገለግሉ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ እነዚህ ሁሉ በየጐሣቸውና በየቤተሰባቸው የተዘረዘሩት የሌዊ ዘሮች ሲሆኑ፥ እያንዳንዳቸው በየስማቸው ተጠቅሰዋል። ኻያ ዓመት የሞላው ወይም ከዚያ በላይ የሆነው እያንዳንዱ የሌዊ ዘር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ባለው ሥራ ድርሻ ነበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም በብማይ ቤት ኣቦታቶም፥ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታት ነበሩ። ዕድሜኣቶም ልዕሊ ዕስራ ዓመት ዝኾኑ ኣብ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ይሰርሑ ነበሩ። ኵሎም በብስሞም ኣብ መዝገብ ዝተፅሓፉ ደቂ ሌዊ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም በብማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታት፡ ካብ ደቂ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ዘበሉ፡ ኣብቲ ዕዮ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ዚዐዩ ዝነበሩ፡ በብርእሶም ተሰምዮም ብጽሕፈት እተቘጽሩ ደቂ ሌዊ እዮም።