1 Chronicles 23:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ኤልያዘር ድማ፡ ረሃብያ፡ እታ ሓለቓ። ኤልዔዘር ድማ ካልእ ደቂ ኣይነበሮን። ደቂ ረሃብያ ግን ኣዝዮም ብዙሓት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ል​ዓ​ዛ​ርም ልጆች አለቃ ረዓ​ብያ ነበረ፤ አል​ዓ​ዛ​ርም ሌሎች ልጆች አል​ነ​በ​ሩ​ትም፤ የረ​ዓ​ብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአልዓዛርም ልጆች አለቃ ረዓብያ ነበረ፤ አልዓዛርም ሌሎች ልጆች አልነበሩትም፤ የረዓብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአልዓዛርም ልጆች አለቃ ረዓብያ ነበረ፤ አልዓዛርም ሌሎች ልጆች አልነበሩትም፤ የረዓብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልኤዛራ ናአይ ራሃብ ካፑዋ። ኤልኤዛራዉ ሀራ ናእ ባዋ፤ ሽን ራሃብያ ናናይ ሎይ ጮራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) El"eezera na'ay Rahaabi kaappuwaa. El"eezaraw hara na'i baawa; shin Rahaabiyaa naanay loytsi c'ora.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) El7ezeeres issi attuma nay xalla dees; izikka Erahaabiya; Erahaabiyas gidikko daro attuma nayti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤልኤዜሬስ ኢሲ ኣቱማ ናይ ጻላ ዴስ፤ ኢዚካ ኤራሃቢያ፤ ኤራሃቢያስ ጊዲኮ ዳሮ ኣቱማ ናይቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አላዛራ ናአይ ራሃባ። አላዛራስ ሀራ ናእ ባዋ፤ ሽን ራሃባስ ናይት ዳሮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Alaazara na7ay Rahaaba. Alaazaras hara na7i baawa; shin Rahaabas nayti daro.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአልዓዛር ዘሮች፤ የመጀመሪያው ረዓብያ ነበረ። አልዓዛር ሌሎች ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የረዓብያ ወንዶች ልጆች ግን እጅግ ብዙ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኤሊዔዘርም ረሐብያ ተብሎ የሚጠራ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበረው፤ ረሐብያ ግን ብዙ ዘሮች ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዋና ደቂ ኣልዓዛር ረዓብያ ነበረ፤ ኣልዓዛር ካልኦት ደቂ ኣይነበርዎን፤ ደቂ ረዓብያ ግና እምብዛ ብዙሓት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ደቂ ኤልዔዘር ከኣ ረኻብያ እቲ ዋና እዩ፡ ግናኸ ኤልዔዘር ካልኦት ደቂ ኣይነበርዎን። ደቂ ሪኻብያ ግና ኣዝዮም በዝሑ።