1 Chronicles 23:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያሃት ሓለቓ፡ ሲሳ ድማ ካልኣይ፡ የውስን ቤርያን ግና ብዙሓት ኣወዳት ኣይነበሮምን። ስለዚ ድማ ከም ቤት ኣቦኦም ሓደ ቆጸራ ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቃው ኤኢት ነበረ፤ ሁለ​ተ​ኛው ዚዛ ነበረ፤ ኢያ​አ​ስና በሪዓ ግን ብዙ ልጆች አል​ነ​በ​ሩ​አ​ቸ​ውም፤ ስለ​ዚህ እንደ አንድ አባት ቤት ሆነው ተቈ​ጠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቃው ኢኢት ነበረ፤ ሁለተኛው ዚዛ ነበረ፤ የዑስና በሪዓ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፤ ስለዚህ እንደ አንድ አባት ቤት ሆነው ተቈጠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለቃው ኢኢት ነበረ፤ ሁለተኛው ዚዛ ነበረ፤ የዑስና በሪዓ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፤ ስለዚህ እንደ አንድ አባት ቤት ሆነው ተቈጠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያሀት ባይራ ዚዝ ቴፋ ሽን ይኡሻዉነ ባሪአስ ናናይ ዳረና፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እት ያራዳን ፓይደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaahati bayiraa Ziizi teefaa shin Yi'uushawunne Barii'assi naanay darenna; hewaa diraw, unttunttu itti yaraadan paydetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bayrazi Yahaate, kaalozi Ziina; Ya7uushessinne Barihes daro attuma nayti baynda gishshas issi keeththa asa mala qoodettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባይራዚ ያሃቴ፥ ካሎዚ ዚና፤ ያኡሼሲኔ ባሪሄስ ዳሮ ኣቱማ ናይቲ ባይንዳ ጊሻስ ኢሲ ኬ ኣሳ ማላ ቆዴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡስ ባይራ፥ ዚዝ ካሎ። ሽን ኡሳስነ ባርአስ ናይት ዳሮና ግሾ ኤንቲ እስ ያራዳ ታይበትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Usi bayraa, Ziizi kaalo. Shin Usasinne Bar7as nayti daronna gisho enti issi yarada taybetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመጀመሪያው ኢኢት፣ ሁለተኛው ደግሞ ዚዛ ነበረ፤ የዑስና በሪዓ ግን ብዙ ወንዶች ልጆች አልነበሯቸውም፤ ስለዚህ የተቈጠሩት በሥራ መደብ እንደ አንድ ቤተ ሰብ ሆነው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢኢት ቀዳማይ ነበረ፤ ዚዛ ድማ ኻልኣይ ነበረ። የዑስን በሪዓን ብዙሓት ደቂ ኣይነበርዎምን፥ ስለዙይ ከም ሓደ ማይ ቤት ኣቦ ኾይኖም ተቘፀሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ያሓት ዋና ነበረ፡ ዚና ድማ እቲ ኻልእይ። የዑሽን በሪዓን ግና ብዙሓት ደቂ ኣይነበርዎምን፡ ስለዚ ኸም ሓደ ማይ ቤት ኣቦ ዀይኖም ተቘጽሩ።