1 Chronicles 22:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንሰሎሞን በሎ፡ ወደይ፡ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤት ምህናጽ ኣብ ሓሳበይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሰሎ​ሞ​ንን እን​ዲህ አለው፥ “ልጄ ሆይ፥ እኔ ለእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ቤት እሠራ ዘንድ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለ። ልጄ ሆይ፥ እኔ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ቤት እሠራ ዘንድ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለ፦ “ልጄ ሆይ! እኔ ለአምላኬ ለጌታ ቤት እንድሠራ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሶሎሞና፥ “ታ ናአዉ፥ ታን መና ጎዳ ታ ጾሳ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ታ ዎዛናን ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Solomona, «Ta na'aw, taani Med'inaa Godaa ta S'oossaa suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw ta wozanaan k'oppaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Solomoone, «Ta naazoo, tani GODAA ta Xoossaa bonchchos Keeththe keexxanaas ta wozinan qoppadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሶሎሞኔ፥ «ታ ናዞ፥ ታኒ ጎዳ ታ ጾሳ ቦንቾስ ኬ ኬጻናስ ታ ዎዚናን ቆፓዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሶሎሞነኮ፥ “ታ ናአዉ፥ ታኒ ጎዳ ታ ፆሳ ሱንስ ኬ ኬፃናዉ ታ ዎዛናን ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Solomoneko, “Ta na7aw, taani Godaa ta Xoossaa sunthaas keethi keexanaw ta wozanan qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለው፤ “ልጄ ሆይ፤ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤት ለመሥራት በልቤ ዐስብ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አለው፤ “ልጄ ሆይ፥ እኔ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ክብር ቤተ መቅደስ ለመሥራት በልቤ አስቤ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎ፦ “ሰሎሞን ወደይ! ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤተ መቕደስ ክሰርሕ ብልበይ ሓሲበ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ንወዱ ሰሎሞን በሎ፡ ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤት ክሰርሓሉ ብልበይ ሐሲበ ነበርኩ።