1 Chronicles 22:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ሰሎሞን ወደይ መንእሰይን ለዋህን እዩ፣ እታ ንእግዚኣብሄር እትህነጽ ቤት ድማ ኣዝያ ዓባይ፣ ኣብ ኵለን ሃገራት ዝናን ክብርን ዘለዋ ክትከውን ኣለዋ። በዚ ኸምዚ ዳዊት ቅድሚ ሞቱ ብብዝሒ ኣዳለወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “ልጄ ሰሎ​ሞን ታና​ሽና ለጋ ብላ​ቴና ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​ሠ​ራው ቤት እጅግ ማለ​ፊ​ያና በሀ​ገሩ ሁሉ ስሙና ክብሩ እን​ዲ​ጠራ ይሆን ዘንድ ይገ​ባል፤ ስለ​ዚህ አዘ​ጋ​ጅ​ለ​ታ​ለሁ” አለ። ዳዊ​ትም ሳይ​ሞት አስ​ቀ​ድሞ ብዙ አዘ​ጋጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። ልጄ ሰሎሞን ታናሽና ለጋ ብላቴና ነው፥ ለእግዚአብሔርም የሚሠራው ቤት እጅግ ማለፊያና በአገሩ ሁሉ ስሙና ክብሩ እንዲጠራ ይሆን ዘንድ ይገባል፤ ስለዚህ አዘጋጅለታለሁ አለ። ዳዊትም ሳይሞት አስቀድሞ ብዙ አዘጋጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም እንዲህ ብሏልና፦ “ልጄ ሰሎሞን ታናሽና ለጋ ብላቴና ነው፥ ለጌታም የሚሠራው ቤት በአገሩ ሁሉ በስሙና በክብሩ እጅግ ታላቅና ዝነኛ ሊሆን ይገባል፤ እኔም ስለዚህ ዝግጅትን አደርጋለሁ።” ዳዊትም ሳይሞት አስቀድሞ ብዙ የግንባታ ቁሳቁስ አዘጋጀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ፥ “ታ ናአይ ሶሎሞነ ኦሱዋ ሜዘትቤናነ ያላጋ ናኣ። መና ጎዳዉ ኬጸትያ ጌሻ ጎልያ ቢታ ኡባን ኤረቴዳነ ቦንቼቴዳ፥ ሎኦ ጎልያ ግዳናዉ በሰ። ሄዋ ድራዉ፥ አዉ ኮሽያዋ ታን ጊግሳና” ያጌዳ። ዳዊተ ሀይቃናፐ ካሰቲደ ዳሮባ ጊግስ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite, «Ta na'ay Solomone oosuwaa meezetibeennanne yalaga na'aa. Med'inaa Godaw kees'ettiyaa Geeshsha Golliyaa biittaa ubbaan eretteeddanne bonchchetteedda, lo"o golliyaa gidanaw besse. Hewaa diraw, aw koshshiyaawaa taani giigissana» yaageedda. Daawite hayk'k'anaappe kasetiide darobaa giigissi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, «Ta naa Solomooney yelaganne oosaara meezetonttayssa; Godaa Xoossaas keexettana keeththay biitta ubbaan erettida lo7onne puula keeth gidanaas bessees; hessa gishshas izas koshshizayssa tani giigsana» gides; Dawiti hayqqanaappe sinththan daro miish giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ፥ «ታ ና ሶሎሞኔይ ዬላጋኔ ኦሳራ ሜዜቶንታይሳ፤ ጎዳ ጾሳስ ኬጼታና ኬይ ቢታ ኡባን ኤሬቲዳ ሎኦኔ ፑላ ኬ ጊዳናስ ቤሴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛስ ኮሺዛይሳ ታኒ ጊጊሳና» ጊዴስ፤ ዳዊቲ ሃይቃናፔ ሲንን ዳሮ ሚሽ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ታ ናአይ ሶሎሞነይ ዮጋነ ኤራተን ሎህቤና። ጎዳስ ኬፀትያ ኬይ ቢታ ኡባን ኤረትዳነ ቦንቸትዳ ሎኦ ኬ ግዳናዉ በሴስ። ሄሳ ግሾ፥ እያዉ ኮሽያባ ታኒ ጊግሳና” ያግስ። ዳዊቲ ሀይቃናፐ ስን ዳሮባ ጊግስድ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Ta na7ay Solomoney yooganne eratethan loohibeenna. Godaas keexetiya keethay biitta ubban eretidanne bonchetida lo77o keethe gidanaw bessees. Hessa gisho, iyaw koshshiyaba taani giigisana” yaagis. Dawiti hayqanaape sinthe darobaa giigisidi wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ልጄ ሰሎሞን ወጣት ነው፤ ልምዱም የለውም፤ ለእግዚአብሔር የሚሠራው ቤተ መቅደስ ደግሞ እጅግ የሚያምር፣ በአሕዛብም ሁሉ ዘንድ ዝናው የተሰማና እጅግ የተዋበ መሆን አለበት፤ ስለዚህ ሁሉንም እኔ አዘጋጃለሁ” አለ። እንዳለውም ዳዊት ከመሞቱ በፊት በብዛት አዘጋጀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት “ልጄ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር የሚሠራው ቤተ መቅደስ እጅግ የተዋበና በዓለም ዝነኛ መሆን ይገባዋል፤ ነገር ግን እርሱ ገና ልጅና በዕውቀትም ያልበሰለ በመሆኑ፥ እኔ ሁሉን ነገር አዘጋጅለታለሁ” ሲል በልቡ አሰበ፤ ስለዚህም ዳዊት ከመሞቱ በፊት ብዙ የቤት መሥሪያ ዕቃዎችን አዘጋጀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት “ወደይ ሰሎሞን ንኡስን ለግለግን እዩ። እዛ ንእግዚኣብሄር ክሰርሓ ዘለዎ ቤተ መቕደስ ግና ኣብ ኵለን ሃገራት ስምይትን ንእድትን የመና ፅብቕትን ክትከውን ይግባእ፤ ስለዙይ ኵሉ ዘድሊ ኸዳልወላ እየ” ኢሉ ሓሰበ። ስለዙይ ዳዊት ቅድሚ ሞቱ ብዙሕ ነገር ኣዳለወ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ፡ እዚ ወደይ ሰሎሞን ንኡስን ልምሉምን እዩ፡ እታ ንእግዚኣብሄር እትስራሓሉ ቤት ግና ኣብ ኲለን ሃገራት ስምይትን ንእድትን ክተከውንሲ፡ አዝያ ዓባይ ክትከውን ይግባእ፡ ስለዚ ኸዳልወላ ደልየ ኣሎኹ፡ በለ። ሽዑ ዳዊት ቅድሚ ሞቱ ብዙሕ ኣዳለወ።