1 Chronicles 22:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲዶናውያንን እቶም ካብ ጢሮስን ንዳዊት ብዙሕ ዕንጨይቲ ቄድሮስ የምጽኡሉ ነበሩ እሞ፡ ኣእዋም ቄድሮስ እውን ብብዝሒ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሲዶናውያንና የጢሮስ ሰዎችም ብዙ የዝግባ እንጨት ለዳዊት ያመጡ ነበርና ቍጥር የሌላቸውን የዝግባ እንጨቶች አዘጋጀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሲዶናውያውንና የጢሮስ ሰዎች ብዙ የዝግባ እንጨት ወደ ዳዊት ያመጡ ነበርና ቍጥር ያሌላቸውን የዝግባ እንጨቶች አዘጋጀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሲዶናውያውንና የጢሮስ ሰዎች ብዙ የዝግባ እንጨት ወደ ዳዊት ያመጡ ነበርና ቍጥር የሌላቸውን የዝግባ እንጨቶች አዘጋጀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሲዶና አሳቱነ ጺሮሳ አሳቱ ዳዊታዉ ዝጋ አህያ ድራዉ፥ ዳዊተ ፓይዱ ባይና ዝጋ ጊግሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sidoona asatuunne S'iiroosa asatuu Daawitaw zigaa ahiyaa diraw, Daawite paydu baynna zigaa giigisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sidoona asaynne Xiroose asay daro ziga mith ehiza gishshas qooday baynda keehi daro ziga mith giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲዶና ኣሳይኔ ጺሮሴ ኣሳይ ዳሮ ዚጋ ሚ ኤሂዛ ጊሻስ ቆዳይ ባይንዳ ኬሂ ዳሮ ዚጋ ሚ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስዶናነ ፅሮሳ አሳት ዳዊታስ ዝጋ ኤህያ ግሾ ዳዊቲ፥ ታይቦይ ባይና ዝጋ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sidoonanne Xiroosa asati Dawitas ziga ehiya gisho Dawiti, tayboy bayna ziga giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ሲዶናውያንና ጢሮሳውያን በብዛት አምጥተውለት ስለ ነበር፣ ስፍር ቍጥር የሌለው የዝግባ ዕንጨት አሰናዳ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጢሮስና የሲዶን ሕዝብ ቊጥሩ እጅግ ብዙ የሆነ የሊባኖስ ዛፍ ግንድ እንዲያመጡለት አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሲዶናውያንን ጢሮሳውያንን ብዙሕ ዝግባ ንዳዊት የምፅኡሉ ስለ ዝነበሩ ኸዓ ቝፅሪ ዘይብሉ ኦም ዝግባ ኣከበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲዶናውያን ጤሮሳውያንን ብዙሕ ኣእዋም ቄድሮስ ንዳዊት የምጽኡሉ ነበሩ እሞ፡ ቊጽሪ ዜብሉ ኦም ቄድሮስ ከኣ ኣከበ። |