1 Chronicles 22:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ነቶም ኣብ ምድሪ እስራኤል ዝነበሩ ጓኖት ኪእክብዎም ኣዘዘ። ቤት ኣምላኽ ንምህናጽ ድማ እተቐርጸ ኣእማን ኪቘርጹ ሰራሕቲ እምኒ ቈጸረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በእ​ስ​ራ​ኤል ምድር የነ​በ​ሩ​ትን መጻ​ተ​ኞች ይሰ​በ​ስቡ ዘንድ አዘዘ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቤት ለመ​ሥ​ራት የሚ​ወ​ቀ​ሩ​ትን ድን​ጋ​ዮች ይወ​ቅሩ ዘንድ ጠራ​ቢ​ዎ​ችን አኖረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ይሰበስቡ ዘንድ አዘዘ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ለመሥራት የሚወቀሩትን ድንጋዮች ይወቅሩ ዘንድ ጠራቢዎችን አኖረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች እንዲሰበስቡ አዘዘ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ለመሥራት የሚወቀሩትን ድንጋዮች እንዲወቅሩ ጠራቢዎችን አኖረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ እስራኤልያ ቢታን ደእያ ሀራ ቢታ አሳቱዋ ሺሻናዳን አዛዜዳ። ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ሹቻ ማስያዋንቱ ሹቻ ማሲደ ሎይናዉ ኡንቱንቱ ግዶፐ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Daawite Israa'eeliyaa biittan de'iyaa hara biittaa asatuwaa shiishshanaadan azazeedda. S'oossaa Geeshsha Golliyaa kees's'anaw shuchchaa massiyaawanttu shuchchaa massiide loytsanaw unttunttu giddoppe suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Dawiti Isra7eele biittan diza hara dere asay issi bolla shiiqana mala azazides; istta giddofe Xoossa Keeththaa keexxanaas masettida shuch giigsanaas shuch qerizayta giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ዳዊቲ ኢስራኤሌ ቢታን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቃና ማላ ኣዛዚዴስ፤ ኢስታ ጊዶፌ ጾሳ ኬ ኬጻናስ ማሴቲዳ ሹች ጊጊሳናስ ሹች ቄሪዛይታ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ እስራኤለ ቢታን ደእያ በተ አሳታ ሺሻና መላ ኪትስ። ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ሹቹ ማሰይሳት ማስድ ሎይና መላ ኤንታ ግዶፈ ዶርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele biittan de7iya bete asata shiishana mela kiittis. Xoossa keetha keexanaw shuchu masseysati massidi loythana mela enta giddofe dooris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ዳዊት በእስራኤል የሚኖሩ መጻተኞች እንዲሰበሰቡ አዘዘ፤ ከመካከላቸውም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚሠራበትን ጥርብ ድንጋይ እንዲያዘጋጁ ጠራቢዎችን መደበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊት በእስራኤል ምድር የሚኖሩትን መጻተኞች በአንድነት ሰብስቦ በሥራ ላይ እንዲሰማሩ አደረገ፤ ከእነርሱ አንዳንዶቹ ለቤተ መቅደሱ መሥሪያ እንዲሆን ድንጋይ ጠራቢዎችን መደበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት፥ እቶም ኣብ ሃገረ እስራኤል ዝነብሩ ጓኖት ክእከቡ ኣዘዘ። ቤት እግዚኣብሄር ንኽስራሕ ከዓ ኣእማን ዝወቕሩ ወቐርቲ ኻብኣቶም መደበ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ እቶም ኣብ ሃገር እስራኤል ዚነብሩ ጓኖት ኪእከቡ ኣዘዘ። ቤት ኣምላኽ ኪስራሕ ከኣ ኣእማን ዚወቕሩ ወቐርቲ ሰርዔ።