1 Chronicles 22:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ነቶም ኣብ ምድሪ እስራኤል ዝነበሩ ጓኖት ኪእክብዎም ኣዘዘ። ቤት ኣምላኽ ንምህናጽ ድማ እተቐርጸ ኣእማን ኪቘርጹ ሰራሕቲ እምኒ ቈጸረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ይሰበስቡ ዘንድ አዘዘ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ለመሥራት የሚወቀሩትን ድንጋዮች ይወቅሩ ዘንድ ጠራቢዎችን አኖረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ይሰበስቡ ዘንድ አዘዘ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ለመሥራት የሚወቀሩትን ድንጋዮች ይወቅሩ ዘንድ ጠራቢዎችን አኖረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች እንዲሰበስቡ አዘዘ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ለመሥራት የሚወቀሩትን ድንጋዮች እንዲወቅሩ ጠራቢዎችን አኖረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ እስራኤልያ ቢታን ደእያ ሀራ ቢታ አሳቱዋ ሺሻናዳን አዛዜዳ። ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ሹቻ ማስያዋንቱ ሹቻ ማሲደ ሎይናዉ ኡንቱንቱ ግዶፐ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Daawite Israa'eeliyaa biittan de'iyaa hara biittaa asatuwaa shiishshanaadan azazeedda. S'oossaa Geeshsha Golliyaa kees's'anaw shuchchaa massiyaawanttu shuchchaa massiide loytsanaw unttunttu giddoppe suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Dawiti Isra7eele biittan diza hara dere asay issi bolla shiiqana mala azazides; istta giddofe Xoossa Keeththaa keexxanaas masettida shuch giigsanaas shuch qerizayta giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ዳዊቲ ኢስራኤሌ ቢታን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቃና ማላ ኣዛዚዴስ፤ ኢስታ ጊዶፌ ጾሳ ኬ ኬጻናስ ማሴቲዳ ሹች ጊጊሳናስ ሹች ቄሪዛይታ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እስራኤለ ቢታን ደእያ በተ አሳታ ሺሻና መላ ኪትስ። ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ሹቹ ማሰይሳት ማስድ ሎይና መላ ኤንታ ግዶፈ ዶርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Isra7eele biittan de7iya bete asata shiishana mela kiittis. Xoossa keetha keexanaw shuchu masseysati massidi loythana mela enta giddofe dooris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊት በእስራኤል የሚኖሩ መጻተኞች እንዲሰበሰቡ አዘዘ፤ ከመካከላቸውም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚሠራበትን ጥርብ ድንጋይ እንዲያዘጋጁ ጠራቢዎችን መደበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊት በእስራኤል ምድር የሚኖሩትን መጻተኞች በአንድነት ሰብስቦ በሥራ ላይ እንዲሰማሩ አደረገ፤ ከእነርሱ አንዳንዶቹ ለቤተ መቅደሱ መሥሪያ እንዲሆን ድንጋይ ጠራቢዎችን መደበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት፥ እቶም ኣብ ሃገረ እስራኤል ዝነብሩ ጓኖት ክእከቡ ኣዘዘ። ቤት እግዚኣብሄር ንኽስራሕ ከዓ ኣእማን ዝወቕሩ ወቐርቲ ኻብኣቶም መደበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ እቶም ኣብ ሃገር እስራኤል ዚነብሩ ጓኖት ኪእከቡ ኣዘዘ። ቤት ኣምላኽ ኪስራሕ ከኣ ኣእማን ዚወቕሩ ወቐርቲ ሰርዔ። |