1 Chronicles 22:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ልብኻን ነፍስኻን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ደለዮ። ሽዑ ተንስእ እሞ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስርሑ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄርን ቅዱሳት ኣቕሑ ኣምላኽን ናብታ ንስም እግዚኣብሄር እትህነጽ ቤት ከተእቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም አም​ላ​ካ​ች​ሁን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትፈ​ልጉ ዘንድ ልባ​ች​ሁ​ንና ነፍ​ሳ​ች​ሁን ስጡ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስም ወደ​ሚ​ሠ​ራው ቤት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የቃል ኪዳ​ኑን ታቦ​ትና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ንዋየ ቅድ​ሳት ታመጡ ዘንድ ተነ​ሥ​ታ​ችሁ የአ​ም​ላ​ክን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መቅ​ደስ ሥሩ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትፈልጉ ዘንድ ልባችሁንና ነፍሳችሁን ስጡ፤ ለእግዚአብሔርም ስም ወደሚሠራው ቤት የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦትና የእግዚአብሔርን ንዋየ ቅድሳት ታመጡ ዘንድ ተነሥታችሁ የአምላክን የእግዚአብሔርን መቅደስ ሥሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም አምላካችሁን ጌታን ለመሻት ልባችሁንና ነፍሳችሁን ለእርሱ አሳልፋችሁ ስጡ፤ ለጌታም ስም ወደሚሠራው ቤት የጌታን የቃል ኪዳኑን ታቦትና የእግዚአብሔርን ንዋየ ቅድሳት ለማምጣት ተነሥታችሁ የጌታን የእግዚአብሔርን መቅደስ ሥሩ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእካ መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳ ኮያናዉ ህንተንቱ ዎዛናነ ህንተንቱ ሸምፑዋ እምተ። መና ጎዳ ሱንዉ ኬጸቴዳ ጌሻ ጎልያ ግዶን መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታነ ጾሳ ጌሻ ሚሻቱዋ አሂደ ዎናዳን፥ ህንተንቱ ደንዲደ፥ መና ጎዳ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኬጽተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"ikka Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaa koyanaw hinttenttu wozanaanne hinttenttu shemppuwaa immite. Med'inaa Godaa suntsaw kees'etteedda Geeshsha Golliyaa giddon Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaanne S'oossaa geeshsha miishshatuwaa ahiidde wotsanaadan, hinttenttu denddiide, Med'inaa Godaa S'oossaa Geeshsha Golliyaa kees's'ite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAA intte Xoossaa koyanaas intte wozinanne intte shemppo immite; GODAA Xoossaa bonchchos keexettida keeththaan Xoossa Taabotaanne Xoossas dummatida miishshata ehidi woththana mala intte dendidi GODAA Keeththe keexxite» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ኮያናስ ኢንቴ ዎዚናኔ ኢንቴ ሼምፖ ኢሚቴ፤ ጎዳ ጾሳ ቦንቾስ ኬጼቲዳ ኬን ጾሳ ታቦታኔ ጾሳስ ዱማቲዳ ሚሻታ ኤሂዲ ዎና ማላ ኢንቴ ዴንዲዲ ጎዳ ኬ ኬጺቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ጎዳ ህንተ ፆሳ ኮያናዉ ህንተ ዎዛናነ ህንተ ሸምፑዋ እምተ። ጎዳ ሱንስ ኬፀትዳ ኬ ግዶን ጎዳ ጫቆ ታቦትያነ ፆሳ ጌሻ ሚሸታ ኤህድ ዎና መላ ደንድድ ጎዳ ፆሳ ኬ ኬፅተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza Godaa hinte Xoossaa koyanaw hinte wozanaanne hinte shempuwa immite. Godaa sunthaas keexetida keethaa giddon Godaa caaqo Taabotiyanne Xoossaa geeshsha miisheta ehidi wothana mela dendidi Godaa Xoossaa keethaa keexite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም እግዚአብሔር አምላካችሁን ለመፈለግ ልባችሁንና ነፍሳችሁን ሰብስቡ። የእግዚአብሔርን የኪዳኑን ታቦትና ንዋያተ ቅድሳቱን ለእግዚአብሔር ስም ወደሚሠራው ቤተ መቅደስ አምጥታችሁ የአምላክን የእግዚአብሔርን መቅደስ ሥሩ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ አገልግሉ፤ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦትና እግዚአብሔርን ለማምለክ መገልገያ የሆኑትን ንዋያተ ቅድሳት ሁሉ አምጥታችሁ በውስጡ ማኖር ትችሉ ዘንድ ቤተ መቅደሱን ለክብሩ መሥራት ጀምሩ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ድማ ብምሉእ ልብኹምን ብምሉእ ነፍስኹምን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣገልግልዎ። እቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄርን እቲ ቕዱስ ኣቑሑ ኣምላኽን ናብታ ንስም እግዚኣብሄር እትስራሕ ቤት ክኣቱስ፥ ተስኡ እሞ ነቲ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስርሕዎ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሕጅስ ልብኹምን ነፍስኹምን ንምድላው እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምለስዎ። እቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር እቲ ቅዱስ ኣቓሑ ኣምላኽን ናብታ ንስም እግዚኣብሄር እትስራሕ ቤት ኪኣቱስ፡ ተንስኡ እሞ ነቲ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስርሕዎ።