1 Chronicles 22:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ምሳኻትኩም ብብዝሒ ዓየይቲ፡ ቆረጽቲ እምንን ሰራሕቲ እምንን ዕንጨይትን፡ ንዅሉ ዓይነት ዕዮ ድማ ኵሉ ዓይነት ተንኮለኛታት ኣለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ብዙ ሠራተኞችን፥ ድንጋይና እንጨት ወቃሪዎችንና ጠራቢዎችን፥ ሥራውንም ሁሉ ለማድረግ ጠቢባን ሰዎችን አብዝተህ ጨምር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንተም ዘንድ ብዙ ሠራተኞች፥ ድንጋይና እንጨት ወቃሪዎችና ጠራቢዎች፥ ሥራውንም ሁሉ ለማድረግ ጠቢባን ሰዎች ሁሉ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአንተም ዘንድ ብዙ ሠራተኞች፥ ድንጋይ ወቃሪዎችና እንጨት ጠራቢዎች፥ ሥራውንም ሁሉ ለማድረግ ጠቢባን ሰዎች ሁሉ አሉህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ማታን ዳሮ ኦሳንቻቱ ደኢኖ፤ ሹቻ ቆእያዋንቱነ ማስያዋንቱ፥ አናጸቱነ ኡባ ኪታ ኦናዉ ዳንዳይያ ኤራንቻ አሳቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne matan daro oosanchchatuu de'iino; shuchchaa k'oo'iyaawanttunne massiyaawanttu, anaas'etuunne ubbaa kiitaa ootsanaw danddayiyaa eranchcha asatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne matan dumma dumma ooso eriza hiillati deettes; shuch qerizaytinne massizayti, anaaxetinne ubba ooso ooththanaas dandayza hiillati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ማታን ዱማ ዱማ ኦሶ ኤሪዛ ሂላቲ ዴቴስ፤ ሹች ቄሪዛይቲኔ ማሲዛይቲ፥ ኣናጼቲኔ ኡባ ኦሶ ኦናስ ዳንዳይዛ ሂላቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ማታን ዳሮ ኦሳንቾት ሹቹ ቆኤይሳትነ ማሰይሳት፥ አናፀትነ ኡባ ኦሶ ኦናዉ ዳንዳእያ ሂላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne matan daro oosanchoti shuchu qoo7eysatinne masseysati, anaaxetinne ubba ooso oothanaw danda7iya hiillanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድንጋይ ጠራቢዎች፣ ግንበኞች፣ ዐናጢዎች የሆኑ ብዙ ሠራተኞች፣ እንዲሁም በልዩ ልዩ ሙያ የተጠበቡ ሰዎች አሉህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ ብዙ ሠራተኞች ድንጋይ የሚፈልጡ፥ ግንበኞችና አናጢዎች፥ እንዲሁም ባለሙያዎች በየዐይነቱ አሉልህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዙሓት ክሰርሑ ዝኽእሉ ኸዓ ምሳኻ ኣለዉ። ኵሉ ዓይነት ስራሕ ዝፈልጡ፥ ቀረፅትን ወቐርትን ፀረብትንውን ኣለዉኻ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሓት ዓየይቲ ኸኣ ምሳኻ ኣለው፡ ቀረጽትን ወቐርትን ጸረብትን ኲሉ ዓይነት ዕዮ ዚፈልጡ ዂሎምን። |