1 Chronicles 22:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ብዛዕባ እስራኤል ዝኣዘዞ ሕግታትን ስርዓታትን እንተ ኣስተብሃልኩም፡ ጽንዓትን ትብዓትን ኩኑ። ኣይትፍራህ ኣይትሰምብድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እስ​ራ​ኤል ሙሴን ያዘ​ዘ​ውን ሥር​ዐ​ትና ፍርድ ትጠ​ብ​ቅና ታደ​ርግ ዘንድ ብት​ጠ​ነ​ቀቅ በዚ​ያን ጊዜ ይከ​ና​ወ​ን​ል​ሃል፤ አይ​ዞህ፥ በርታ፤ አት​ፍራ፤ አት​ደ​ን​ግ​ጥም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ሙሴን ያዘዘውን ሥርዓትና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ብትጠነቀቅ በዚያን ጊዜ ይከናወንልሃል፤ አይዞህ፥ በርታ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ስለ እስራኤል ሙሴን ያዘዘውን ሥርዓትና ፍርድ ለመፈጸም ብትጠነቀቅ በዚያን ጊዜ ይከናወንልሃል፤ አይዞህ፥ በርታ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና እስራኤልያ አዛዜዳ አዛዙዋነ ዎጋ ናግያዋ ግዶፐ፥ ኡባይ ነዉ ሀናና። አይነ ባዋ ምና! ያዮፓ ዎይ ዳጋሞፓ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Muse baggana Israa'eeliyaa azazeedda azazuwaanne wogaa naagiyaawaa gidooppe, ubbay new hanana. Aynne baawaa minna! Yayyoppa woy dagammoppa!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse baggara Isra7eeles immida wogaanne maaraa ne naagikko ubbayka nees injje gidana; aykkoy baa, yayyofa, minna, murtta, hidota qanxxofa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ኢስራኤሌስ ኢሚዳ ዎጋኔ ማራ ኔ ናጊኮ ኡባይካ ኔስ ኢንጄ ጊዳና፤ ኣይኮይ ባ፥ ያዮፋ፥ ሚና፥ ሙርታ፥ ሂዶታ ቃንጾፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ባጋራ እስራኤለስ እምዳ ዎጋነ ኪታ ኔኒ ናግኮ ኡባይ ነዉ ሀናና። ምና፤ ያዮፋ፤ ዳጋሞፋ፥ ኡፋይስ ቃንፆፋ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse baggara Isra7eele immida wogaanne kiitaa neeni naagiko ubbay new hanana. Minna; yayyofa; dagammofa, ufaysi qanxofa!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ለእስራኤል የሰጠውን ሕጉንና ሥርዐቱን ተጠንቅቀህ ብትጠብቅ ይሳካልሃል፤ አይዞህ ጠንክር፤ በርታ፤ ተስፋም አትቍረጥ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ለእስራኤል የሰጠውን ሕጎችንና ሥርዓቶችን ሁሉ ብትፈጽም፥ ሁሉ ነገር ይሳካልሃል፤ በርታ፤ ቈራጥ ሁን፤ አትፍራ፤ ተስፋም አትቊረጥ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ንደቂ እስራኤል ዝሃቦም ሕግጋትን ፍርድታትን ተጠንቂቕካ እንተ ሓሊኻዮ፥ ክቐንዐካ እዩ። ፅናዕ፤ ትባዕ፤ ኣይትፍራሕ፤ ኣይትሸበር።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ብዛዕባ እስራኤል ዝኣዘዞ ሕጋጋትን ፍርድታትን ክትገብሮ እንተ ተጠንቀቕካስ፡ ኪቐንዓካ እዩ። ጽናዕን ትባዕን፡ ኣይትፍራህን ኣይትሸበርን።