1 Chronicles 21:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኣምላኽ፡ እዚ ነገር እዚ ስለ ዝገበርኩ፡ ብዙሕ ሓጢኣት ገበርኩ። ሕጂ ግና ኣበሳ ባርያኻ ኣርሕቕ። ብዙሕ ዕሽነት ገይረ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን፥ “ይህን በማ​ድ​ረ​ግ እ​ጅ​ግ በ​ድ​ያ​ለሁ፤ አሁ​ንም ታላቅ ስን​ፍና አድ​ር​ጌ​አ​ለ​ሁና የባ​ሪ​ያ​ህን ኀጢ​አት ታስ​ወ​ግድ ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም እግዚአብሔርን። ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ “ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ይህን ባለማወቅ አድርጌአለሁና የባርያህን ኃጢአት እንድታስወግድ እለምንሃለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና ዳዊተ ጾሳ፥ “ታን ሀ ኪታን ዎልቃማ ናጋራ ኦድ። ሽን ሀእ ኔና ዎሳይ፤ ታ ባይዙዋ፥ ነ ቆማ ባይዙዋ ቁጫ። ታን ዳሮ ኤያባ ሀናድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina Daawite S'oossaa, «Taani ha kiitan wolk'k'aama nagaraa ootsaad. Shin ha"i neena woossay; ta bayzuwaa, ne k'oomaa bayzuwaa k'uc'c'a. Taani daro eeyyabaa hanaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti Xoossas, «Tani ha oosozan nena keeha qohadis; tani bala ooththida gishshas tana ne aylleza qoho atto gaana mala ta nena woossays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ጾሳስ፥ «ታኒ ሃ ኦሶዛን ኔና ኬሃ ቆሃዲስ፤ ታኒ ባላ ኦዳ ጊሻስ ታና ኔ ኣይሌዛ ቆሆ ኣቶ ጋና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ፆሳኮ፥ “ታኒ ሀይሳን ግታ ናጋራ ኦስ። ሽን ሀእ ነና ዎሳይስ፤ ነ አይልያ ናጋራ አቶ ጋ፤ ታኒ ዳሮ ኤያባ ሀናስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Xoossaako, “Taani haysan gita nagara oothas. Shin ha77i nena woossayis; ne aylliya nagaraa atto ga; taani daro eeyaba hanas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት እግዚአብሔርን፣ “ይህን በማድረጌ እጅግ በድያለሁ፤ የፈጸምሁትም የስንፍና ሥራ ስለሆነ፣ የባሪያህን በደል እንድታስወግድ እለምንሃለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም እግዚአብሔርን “እኔ ይህን በማድረጌ እጅግ ከባድ የሆነ ኃጢአት ሠርቼአለሁ! እባክህ ምሕረት አድርግልኝ፤ የስንፍና ሥራ ፈጽሜአለሁ!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዳዊት “እዝ ነገር እዙይ ብምግባረይ ንእግዚኣብሄር ብዙሕ በደልኩ፤ ዓብዪ ስንፍና ድማ ገይረ እየሞ፥ ሕዚ በይዛኻ፥ ንበደል ባርያኻ ክተወግዶ እልምነካ ኣለኹ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዳዊት ንኣምላኽ፡ እዚ ነገር እዚ ብምግባረይ ብዙሕ በደልኩ፡ ብዙሕ ድማ ዐሽየ እየ እሞ፡ ሕጂ ግና በጃኻ፡ በደል ባርያኻ ኣርሕቆ፡ በሎ።