1 Chronicles 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኣምላኽ፡ እዚ ነገር እዚ ስለ ዝገበርኩ፡ ብዙሕ ሓጢኣት ገበርኩ። ሕጂ ግና ኣበሳ ባርያኻ ኣርሕቕ። ብዙሕ ዕሽነት ገይረ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም እግዚአብሔርን፥ “ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁንም ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኀጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም እግዚአብሔርን። ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ “ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ይህን ባለማወቅ አድርጌአለሁና የባርያህን ኃጢአት እንድታስወግድ እለምንሃለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ዳዊተ ጾሳ፥ “ታን ሀ ኪታን ዎልቃማ ናጋራ ኦድ። ሽን ሀእ ኔና ዎሳይ፤ ታ ባይዙዋ፥ ነ ቆማ ባይዙዋ ቁጫ። ታን ዳሮ ኤያባ ሀናድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Daawite S'oossaa, «Taani ha kiitan wolk'k'aama nagaraa ootsaad. Shin ha"i neena woossay; ta bayzuwaa, ne k'oomaa bayzuwaa k'uc'c'a. Taani daro eeyyabaa hanaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti Xoossas, «Tani ha oosozan nena keeha qohadis; tani bala ooththida gishshas tana ne aylleza qoho atto gaana mala ta nena woossays» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ጾሳስ፥ «ታኒ ሃ ኦሶዛን ኔና ኬሃ ቆሃዲስ፤ ታኒ ባላ ኦዳ ጊሻስ ታና ኔ ኣይሌዛ ቆሆ ኣቶ ጋና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ፆሳኮ፥ “ታኒ ሀይሳን ግታ ናጋራ ኦስ። ሽን ሀእ ነና ዎሳይስ፤ ነ አይልያ ናጋራ አቶ ጋ፤ ታኒ ዳሮ ኤያባ ሀናስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xoossaako, “Taani haysan gita nagara oothas. Shin ha77i nena woossayis; ne aylliya nagaraa atto ga; taani daro eeyaba hanas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት እግዚአብሔርን፣ “ይህን በማድረጌ እጅግ በድያለሁ፤ የፈጸምሁትም የስንፍና ሥራ ስለሆነ፣ የባሪያህን በደል እንድታስወግድ እለምንሃለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም እግዚአብሔርን “እኔ ይህን በማድረጌ እጅግ ከባድ የሆነ ኃጢአት ሠርቼአለሁ! እባክህ ምሕረት አድርግልኝ፤ የስንፍና ሥራ ፈጽሜአለሁ!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት “እዝ ነገር እዙይ ብምግባረይ ንእግዚኣብሄር ብዙሕ በደልኩ፤ ዓብዪ ስንፍና ድማ ገይረ እየሞ፥ ሕዚ በይዛኻ፥ ንበደል ባርያኻ ክተወግዶ እልምነካ ኣለኹ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት ንኣምላኽ፡ እዚ ነገር እዚ ብምግባረይ ብዙሕ በደልኩ፡ ብዙሕ ድማ ዐሽየ እየ እሞ፡ ሕጂ ግና በጃኻ፡ በደል ባርያኻ ኣርሕቆ፡ በሎ። |