1 Chronicles 21:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃል ንጉስ ግና ኣብ ልዕሊ ዮኣብ ሰዓረ። ዮኣብ ድማ ተበጊሱ ብብዘሎ እስራኤል ተጓዒዙ ናብ የሩሳሌም በጽሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የንጉሡ ቃል በኢዮአብ ላይ አሸነፈ፤ ኢዮአብም ወጥቶ በእስራኤል ሁሉ ላይ ተዘዋወረ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የንጉሡ ቃል በኢዮአብ ላይ አሸነፈ፤ ኢዮአብም ወጥቶ በእስራኤል ሁሉ ላይ ተዘዋወረ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የንጉሡ ቃል በኢዮአብ ላይ አሸነፈ፤ ኢዮአብም ወጥቶ በእስራኤል ሁሉ ላይ ተዘዋወረ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካትያ ቃላይ ዮኣባ ጾኔዳ። ዮኣበ ከሲደ፥ እስራኤልያ ቢታ ኡባ ዩዬዳ፤ የሩሳላመ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin kaatiyaa k'aalay Yoo'aaba s'ooneedda. Yoo'aabe kesiide, Israa'eeliyaa biittaa ubbaa yuuyyeedda; Yerusaalame simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kawoza qaalay Iyo7aabe xoonides; histtiin Iyo7aabey kezi Isra7eele biitta ubbaa yuuyi aadhdhi Yerusalaame simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካዎዛ ቃላይ ኢዮኣቤ ጾኒዴስ፤ ሂስቲን ኢዮኣቤይ ኬዚ ኢስራኤሌ ቢታ ኡባ ዩዪ ኣ ዬሩሳላሜ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካዋ ቃላይ እዮኣባ ፆንን፥ እዮኣብ ከይድ እስራኤለ ቢታ ኡባ ዩይድ የሩሳላመ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kawa qaalay Iyo7aaba xoonin, Iyo7aabi keyidi Isra7eele biitta ubbaa yuuyidi Yerusalaame simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ የንጉሡ ቃል ኢዮአብን አሸነፈው፤ ስለዚህ ኢዮአብ ወጣ፤ በመላው እስራኤል ከተዘዋወረ በኋላ፣ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ግን ትእዛዙን እንዲፈጽም ኢዮአብን አስገደደው፤ ከዚህ በኋላ ኢዮአብ ከንጉሡ ፊት ወጣ፤ ሕዝቡንም ለመቊጠር በአገሪቱ በሙሉ ተዘዋውሮ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ግና ንኢዮኣብ በርትዖ። ስለዙይ ኢዮኣብ ወፀ፤ ናብ ኵሉ እስራኤል ከይዱ ኸዓ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ቓል ንጉስ ግና ንዮኣብ በርትዖ። ስለዚ ዮኣብ ወጸ፡ ናብ በዘሎ እስራኤል ከይዱ ኸኣ ናብ የሩሳሌም መጸ። |