1 Chronicles 21:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ግና ብሰይፊ መልኣኽ እግዚኣብሄር ስለ ዝፈርሐ፡ ንኣምላኽ ኪማኸር ቀዲሙ ኪኸይድ ኣይከኣለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊት ግን ከእግዚአብሔር መልአክ ሰይፍ የተነሣ ስለ ፈራ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ወደዚያ ይሄድ ዘንድ አልቻለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊት ግን የእግዚአብሔርን መልአክ ሰይፍ ስለ ፈራ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ወደዚያ ይሄድ ዘንድ አልቻለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ግን የጌታን መልአክ ሰይፍ ስለ ፈራ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ወደዚያ መሄድ አልቻለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዳዊተ መና ጎዳ ኪታንቻ ማሻዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ጾሳ ኦቻናዉ ሄ ሳኣ ባናዉ ዳንዳይቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Daawite Med'inaa Godaa kiitanchchaa mashshaw yayyeedda diraw, S'oossaa oochchanaw he sa'aa baanaw danddayibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xoossa kiitanchchay oykkida giththa mashshaas yayyida gishshas hee biidi GODAA oychchanaas dandaybeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ጾሳ ኪታንቻይ ኦይኪዳ ጊ ማሻስ ያዪዳ ጊሻስ ሄ ቢዲ ጎዳ ኦይቻናስ ዳንዳይቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዳዊቲ ጎዳ ኪታንቹዋ ማሻ ያይዳ ግሾ ፆሳ ኦይቻናዉ ሄ በሳ ባናዉ ዳንዳእቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Dawiti Godaa kiitanchuwa mashsha yayyida gisho Xoossaa oychanaw he bessaa baanaw danda7ibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት የእግዚአብሔርን መልአክ ሰይፍ ስለ ፈራ ወደዚያ ሄዶ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ዳዊት የእግዚአብሔርን መልአክ ሰይፍ ስለ ፈራ ወደዚያ ሄዶ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ አልቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ግና ሰይፊ መልኣኽ እግዚኣብሄር ስለ ዝፈርሐ፥ ንእግዚኣብሄር ክጥይቕ ኢሉ ናብኡ ክኸይድ ኣይከኣለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ዳዊት ብዛዕባ እታ ሴፍ መልኣኽ እግዚኣብሄር ስለ ዝፈርሄ፡ ንኣምላኽ ኪደልዮ ኢሉ ናብ ቅድሚኡ ኪኸይድ ኣይከኣለን። |