1 Chronicles 21:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣብ ድማ፡ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ካብቲ ዘለዎም ሚእቲ ዕጽፊ ይበዝሑ፡ ኢሉ መለሰ። ግናኸ፡ ጐይታይ ንጉስ፡ ኵሎም ባሮት ጐይታይዶ ኣይኰኑን፧ ስለምንታይ ደኣ ጐይታይ ነዚ ነገር እዚ ይሓትት፧ ስለምንታይ በደል እስራኤል ኪኸውን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሕ​ዝቡ ላይ አሁን ባለ​በት መቶ እጥፍ ይጨ​ምር፤ የጌ​ታዬ የን​ጉሥ ዐይ​ኖ​ችም ይዩ፤ ሁሉም የጌ​ታዬ አገ​ል​ጋ​ዮች ናቸው፤ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ በደል ይሆን ዘንድ ይህን ነገር ጌታዬ ለምን ይሻል?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም። እግዚአብሔር ሕዝቡን በአሁኑ ላይ መቶ እጥፍ ይጨምር፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ሁሉ የጌታዬ ባሪያዎች አይደሉምን? ይህን ነገር ጌታዬ ለምን ይሻል? በእስራኤል ላይ በደል ስለ ምን ያመጣል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአብም አለ፦ “ጌታ ሕዝቡን በአሁኑ ላይ መቶ እጥፍ ይጨምር፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ! ሁሉ የጌታዬ ባርያዎች አይደሉምን? ይህን ነገር ጌታዬ ለምን ይሻል? በእስራኤል ላይ በደል ስለምን ያመጣል?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዮኣበ አ፥ “መና ጎዳይ ሀ ደእያ ባረ አሳ ቦላ ጼቱ ኩሽያ ጉጆ! ታ ጎዳዉ፥ ካትያዉ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ታ ጎዳ ቆማቱዋ ግድክኖየ? ታ ጎዳይ ሄዋ ማላ ኦናዉ አያዉ ኮዪ? እስራኤልያ ካዉተ አያዉ ባይዛንቻ ከሲ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yoo'aabe Aa, «Med'inaa Goday ha de'iyaa bare asaa bolla s'eetu kushiyaa gujjo! Ta godaw, kaatiyaw, unttunttu ubbay ta godaa k'oomatuwaa gidikkinooyye? Ta goday hewaa malaa ootsanaw ayaw koyii? Israa'eeliyaa kawutetsaa ayaw bayzanchcha kessii?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabey gidikko izas, «GODAY ha7i diza Isra7eele asaa bolla xeetu kushe gujjo! Ta godaa kawoo! istti ubbay ta godaa aylleta deettennee? Ta goday hayssa mala ooththanaas ays koyidee? Isra7eele kawoteththaa ays mooranchcha kessizee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቤይ ጊዲኮ ኢዛስ፥ «ጎዳይ ሃኢ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ጼቱ ኩሼ ጉጆ! ታ ጎዳ ካዎ! ኢስቲ ኡባይ ታ ጎዳ ኣይሌታ ዴቴኔ? ታ ጎዳይ ሃይሳ ማላ ኦናስ ኣይስ ኮዪዴ? ኢስራኤሌ ካዎቴ ኣይስ ሞራንቻ ኬሲዜ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እዮኣብ፥ “ጎዳይ፥ ሀ ደእያ ባ አሳ ቦላ ፄቱ ኩሸ ጉጆ! ታ ጎዳዉ፥ ካዋዉ፥ ኤንቲ ኡባይ ታ ጎዳ አይለታ ግዶኮናዬ? ታ ጎዳይ ሄሳ መላባ ኦናዉ አይስ ኮዪ? እስራኤለ ቦላ አይስ ባላ ኦይ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Iyo7aabi, “Goday, ha de7iya ba asaa bolla xeetu kushe gujo! Ta godaw, kawaw, enti ubbay ta godaa aylleta gidokonaayee? Ta goday hessa melaba oothanaw ayis koyii? Isra7eele bolla ayis bala oothay?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአብ ግን፣ “ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሰራዊት አሁን ካለው በላይ በመቶ ዕጥፍ ያብዛው፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፤ ሁሉስ ቢሆኑ የጌታዬ ተገዦች አይደሉምን? ታዲያ ጌታዬ ይህን ማድረግ ለምን አስፈለገው? ለምንስ በእስራኤል ላይ በደል ያመጣል?” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብም “ንጉሥ ሆይ፥ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ አሁን ካሉት ይልቅ በመቶ እጅ ያብዛልህ! እነርሱ በሙሉ የአንተ አገልጋዮች ናቸው፤ ታዲያ አንተ የሕዝብ ቈጠራ በማድረግ ሕዝቡን በሙሉ በደለኛ ለምን ታደርጋለህ?” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣብ ድማ “እግዚኣብሄር ንህዝቡ ኻብቲ ዘለዎ ሚእቲ ጊዜ የብዝሓዮ! ግና፥ ኦ ጐይታይ ንጉስ! ኵሎም ሓሻኽርኻ እዮም። ስለ ምንታይ ደኣ ነዝ ነገር እዙይ ትደልዮ ኣለኻ? ስለ ምንታይከ ንህዝቢ እስራኤል ምኽንያት በደል ትኾኖም?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣብ ድማ፡ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ኻብቲ ዘለዎ ሚእቲ ሳዕ ይወስኮ፡ ግናኸ፡ ዎ ጐይታይ ንጉስ፡ ኲሎም ገላው ጐይታይዶ ኣይኰኑን ስለምንታይ ጐይታይ ነዚ ነገር እዚ ይደልዮ ኣሎ ስለምንታይከ ንእስራኤል ምኽንያት ንበደል ዚኸውን በለ።