1 Chronicles 21:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሙሴ ኣብ በረኻ ዝሰርሖ ድንኳን እግዚኣብሄርን እቲ ዚሓርር መስዋእቲ መሰውእን በቲ ግዜ እቲ ኣብ በሪኽ ጊብዖን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም በምድረ በዳ የሠራት የእግዚአብሔር ማደሪያና ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነው መሠዊያ በዚያን ጊዜ በገባዖን ባለው በኮረብታው መስገጃ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም በምድረ በዳ የሠራት የእግዚአብሔር ማደሪያና ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነው መሠዊያ በዚያን ጊዜ በገባዖን ባለው በኮረብታው መስገጃ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም በምድረ በዳ የሠራት የጌታ ማደሪያና ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነው መሠዊያ በዚያን ጊዜ በገባዖን ባለው በኮረብታው መስገጃ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ መላ ቢታን ጊግሴዳ መና ጎዳ ዱንካኒነ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያ ሳአይ ሄ ዎደ ጋባኦናን ጎይንያ ቃ ሳኣን ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse mela biittaan giigisseedda Med'inaa Godaa Dunkkaaniinne s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaa sa'ay he wode Gabaa'oonan goynniyaa d'ok'k'a sa'aan de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey bazzon giigsida Godaa Xoossaa Dunkaaneynne xuugettida yarsho yarshizasozi Geba7oone zumbullaa bolla dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ባዞን ጊግሲዳ ጎዳ ጾሳ ዱንካኔይኔ ጹጌቲዳ ያርሾ ያርሺዛሶዚ ጌባኦኔ ዙምቡላ ቦላ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ መላ ቢታን ጊግስዳ፥ ጎዳ ዱንካነይነ ፁሳ ያርሾ በሳይ ሄ ዎደ ጋባኦናን ጎይንያ ቃ በሳን ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey mela biittan giigisida, Godaa Dunkaaneynne xuussa yarsho bessay he wode Gaba7oonan goyinniya dhoqa bessan de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው የእግዚአብሔር ማደሪያ ድንኳንና የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበት መሠዊያ በዚያ ጊዜ በገባዖን ኰረብታ ላይ ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ በበረሓ የሠራው እግዚአብሔር የሚመለክበት ድንኳንና መሥዋዕት ይቀርብበት የነበረው መሠዊያ እስከዚህ ጊዜ ድረስ በገባዖን በሚገኘው የማምለኪያ ስፍራ ይገኛሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሙሴ ኣብ በረኻ ዝሰርሖ መሕደሪ እግዚኣብሄርን፥ እቲ ናይ ዝቃፀል መስዋእቲ መሰውእን በቲ ጊዜ እቱይ ኣብቲ ናይ ገባዖን ኰረብታ እዩ ዝነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሙሴ ኣብ በረኻ ዝገበሮ ማሕደር እግዚኣብሄር እቲ መሰውኢ ምሕራርንሲ በቲ ጊዜ እቲ ኣብቲ ናይ ጊብዖን በሪኽ እዩ ዝነበረ። |