1 Chronicles 21:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ሰሪሑ፡ ዝሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ምስጋናን ኣቕረበ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ጸውዐ። ኣብ መሰውኢ ዝሓርር መስዋእቲ ድማ ካብ ሰማይ ብሓዊ መለሰሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነቱንም መሥዋዕት አቀረበ፤ እግዚአብሔርንም ጠራ፤ ከሰማይም ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ በእሳት መለሰለት፤ እሳቱም የሚቃጠለውን መሥዋዕት በላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የደኅንነቱን መሥዋዕት አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ጠራ፤ ከሰማይም ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ በእሳት መለሰለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም በዚያ ለጌታ መሠዊያ ሠራ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የአንድነቱን መሥዋዕት አቀረበ፥ ጌታንም ጠራ፤ ጌታም ከሰማይ የሚቃጠለው መሥዋዕት በሚቀርብበት መሠዊያ ላይ በእሳት መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ሄ ኮሽያን መና ጎዳዉ ያርሹዋ ያርሽያ ሳኣ ኬጼዳ። ያቲደ ጹግያ ያርሹዋነ እትፐተ ያርሹዋ ያርሼዳ፤ መና ጎዳ ዎስና፥ መና ጎዳይ ጹግያ ያርሹዋ ቦላ ሳሉዋፐ ታማ የዲደ፥ አዉ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Daawite he koshiyan Med'inaa Godaw yarshshuwaa yarshshiyaa sa'aa kees's'eedda. Yaatiide s'uuggiyaa yarshshuwaanne ittippetetsaa yarshshuwaa yarshsheedda; Med'inaa Godaa woossina, Med'inaa Goday s'uuggiyaa yarshshuwaa bolla saluwaappe tamaa yeddiide, aw zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti heen Godaa Xoossas yarsho yarshizaso ooththidi xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho shiishshides; izi Godaa Xoossaa woossiin xuugettiza yarsho yarshizasoza bolla saloppe tama yeddidi iza oyshaa zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ሄን ጎዳ ጾሳስ ያርሾ ያርሺዛሶ ኦዲ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ሺሺዴስ፤ ኢዚ ጎዳ ጾሳ ዎሲን ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ሳሎፔ ታማ ዬዲዲ ኢዛ ኦይሻ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ያን ጎዳስ ያርሾ በሲ ኬፅስ። ያትድ ፁሳ ያርሾነ እስፈተ ያርሾ ያርሽስ። ጎዳ ዎስን፥ ጎዳይ ፁሳ ያርሹዋ ቦላ ሳሎፐ ታማ የድድ እያዉ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti yan Godaas yarsho bessi keexis. Yaatidi xuussa yarshonne issifetetha yarsho yarshis. Godaa woossin, Goday xuussa yarshuwa bolla salope tama yeddidi iyaw zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠርቶ የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት አቀረበ። እግዚአብሔርንም ጠራ፤ እግዚአብሔርም የሚቃጠል መሥዋዕት በሚቀርብበት መሠዊያ ላይ ከሰማይ በእሳት መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በዚያ ስፍራ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠርቶ የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት አቀረበ፤ በጸለየም ጊዜ እግዚአብሔር በመሠዊያው ላይ የነበረውን መሥዋዕት የሚበላ እሳት ከሰማይ በመላክ ለጸሎቱ መልስ ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት ኣብኡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ነደቐ፤ ዝቃፀል መስዋእትን፥ መስዋእቲ ምስጋናን ከዓ ኣቕረበ፤ ናብ እግዚኣብሄር ድማ ተማህለለ። እግዚኣብሄርውን መልሲ ሃቦ፤ ካብ ሰማይ ሓዊ ወሪዱ ነቲ ዝቃፀል መስዋእቲ በልዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ነደቐ፡ ዚሐርር መስዋእቲን መስዋእቲ ምስጋናን ከኣ ኣዕረገ፡ ናብ እግዚኣብሄር ድማ ተማህለለ፡ ንሱ ኸኣ ብሓዊ ኣብ ልዕሊ እቲ መሰዊኢ ምሕራር ካብ ሰማይ ምላሽ ሀቦ። |