1 Chronicles 21:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ዳዊት ንኦርናን፡ ኣይፋልን! ግናኸ ነቲ ናትካ ንእግዚኣብሄር ኣይወስዶን እየ፡ ብዘይ ዋጋ ዚሓርር መስዋእቲ እውን ኣይከቕርብን እየ እሞ፡ ብሓቂ ብሙሉእ ዋጋ ክገዝኦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ዳዊት ኦር​ናን፥ “አይ​ደ​ለም፥ ነገር ግን ለአ​ንተ ያለ​ውን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ጥቼ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት በከ​ንቱ አላ​ቀ​ር​ብ​ምና በተ​ገ​ቢው ዋጋ እገ​ዛ​ዋ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ዳዊት ኦርናን። አይደለም፥ ነገር ግን ለአንተ ያለውን ለእግዚአብሔር አምጥቼ የሚቃጠል መሥዋዕት በከንቱ አላቀርብምና በሙሉ ዋጋ እገዛዋለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ዳዊት ኦርናን፦ “አይደለም፥ ነገር ግን የአንተ የሆነውን ለጌታ አምጥቼ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጌ በከንቱ አላቀርብምና በሙሉ ዋጋ እገዛዋለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ካቲ ዳዊተ ኦርና፥ “ቱይት፥ ቺ! ታን ኩመን ጋትያ ቃንጻደ ሻማና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ነባ መና ጎዳዉ አክከ፤ ቃይ ታን ሚሻ ከሳቤናዋ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ ያርሽከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Kaatii Daawite Ornna, «tuytti, chii! Taani kumentsaa gatiyaa k'ans's'aade shammana. Ayaw gooppe, taani nebaa Med'inaa Godaw akkikke; k'ay taani miishshaa kessabeennawaa s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsaade yarshshikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin kawo Dawiti Ornas, «Hessi hanenna! Tani kumeththa waaga qanxxada shammana; tani neyssa coo mela ekkada Godaa Xoossaas yarsho shiishshike; qasse ta shammontta miish xuugettiza yarsho ooththa shiishshike» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ካዎ ዳዊቲ ኦርናስ፥ «ሄሲ ሃኔና! ታኒ ኩሜ ዋጋ ቃንጻዳ ሻማና፤ ታኒ ኔይሳ ጮ ሜላ ኤካዳ ጎዳ ጾሳስ ያርሾ ሺሺኬ፤ ቃሴ ታ ሻሞንታ ሚሽ ጹጌቲዛ ያርሾ ኦ ሺሺኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ካዎይ ዳዊቲ፥ “አካይ፥ ታኒ ኩመ ጋተ ቃንፃዳ ሻማና። ታኒ ነባነ ታ ሚሸን ሻሞናባ ኤካዳ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ጎዳስ ያርሽከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin kawoy Dawiti, “Akay, taani kumetha gate qanxada shammana. Taani nebaanne ta miishen shammonnaba ekada xuussa yarsho oothada Godaas yarshike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ዳዊት ግን ለኦርና “አይደረግም፤ ሙሉውን ዋጋ እኔ እከፍላለሁ፤ የአንተ የሆነውን ለእግዚአብሔር ለማቅረብ አልፈልግም፤ ዋጋ ያልከፈልሁበትንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጌ አላቀርብም” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊት ግን “ይህስ አይሆንም፤ ሙሉውን ዋጋ እከፍልሃለሁ፤ የአንተ ንብረት የሆነውን፥ እኔ ምንም ዋጋ ያልከፈልኩበትን ነገር ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጌ ማቅረብ አልፈልግም” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ዳዊት ግና ንኦርና “ኣይፋሉን፤ ናትካ ዝኾነ ወሲደ ንእግዚኣብሄር ክህብ ኣይደልን፤ ዋጋ ዘይሃብኩሉ ኸዓ ንዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርብ ኣይደልን እየ እሞ፥ ብምሉእ ዋጋ ደኣ ሽጠለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ዳዊት ግና ንኦርናን፡ ኣይፋል፡ ንእግዚኣብሄር ኢለስ ናትካ ዝዀነ ኽወስድ ኣይደልን፡ ንዚሐርር መስዋእቲ ድማ ዋጋ ዜብሉስ ኣየዕርገሉን እየ እሞ፡ ብርግጽ ብምሉእ ዋጋ ደኣ ኽሻየጣ እደሊ ኣሎኹ፡ በሎ።