1 Chronicles 21:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ዳዊት ንኦርናን፡ ኣይፋልን! ግናኸ ነቲ ናትካ ንእግዚኣብሄር ኣይወስዶን እየ፡ ብዘይ ዋጋ ዚሓርር መስዋእቲ እውን ኣይከቕርብን እየ እሞ፡ ብሓቂ ብሙሉእ ዋጋ ክገዝኦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ዳዊት ኦርናን፥ “አይደለም፥ ነገር ግን ለአንተ ያለውን ለእግዚአብሔር አምጥቼ የሚቃጠል መሥዋዕት በከንቱ አላቀርብምና በተገቢው ዋጋ እገዛዋለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ዳዊት ኦርናን። አይደለም፥ ነገር ግን ለአንተ ያለውን ለእግዚአብሔር አምጥቼ የሚቃጠል መሥዋዕት በከንቱ አላቀርብምና በሙሉ ዋጋ እገዛዋለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ዳዊት ኦርናን፦ “አይደለም፥ ነገር ግን የአንተ የሆነውን ለጌታ አምጥቼ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጌ በከንቱ አላቀርብምና በሙሉ ዋጋ እገዛዋለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካቲ ዳዊተ ኦርና፥ “ቱይት፥ ቺ! ታን ኩመን ጋትያ ቃንጻደ ሻማና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ነባ መና ጎዳዉ አክከ፤ ቃይ ታን ሚሻ ከሳቤናዋ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ ያርሽከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Kaatii Daawite Ornna, «tuytti, chii! Taani kumentsaa gatiyaa k'ans's'aade shammana. Ayaw gooppe, taani nebaa Med'inaa Godaw akkikke; k'ay taani miishshaa kessabeennawaa s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsaade yarshshikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kawo Dawiti Ornas, «Hessi hanenna! Tani kumeththa waaga qanxxada shammana; tani neyssa coo mela ekkada Godaa Xoossaas yarsho shiishshike; qasse ta shammontta miish xuugettiza yarsho ooththa shiishshike» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካዎ ዳዊቲ ኦርናስ፥ «ሄሲ ሃኔና! ታኒ ኩሜ ዋጋ ቃንጻዳ ሻማና፤ ታኒ ኔይሳ ጮ ሜላ ኤካዳ ጎዳ ጾሳስ ያርሾ ሺሺኬ፤ ቃሴ ታ ሻሞንታ ሚሽ ጹጌቲዛ ያርሾ ኦ ሺሺኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካዎይ ዳዊቲ፥ “አካይ፥ ታኒ ኩመ ጋተ ቃንፃዳ ሻማና። ታኒ ነባነ ታ ሚሸን ሻሞናባ ኤካዳ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ጎዳስ ያርሽከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kawoy Dawiti, “Akay, taani kumetha gate qanxada shammana. Taani nebaanne ta miishen shammonnaba ekada xuussa yarsho oothada Godaas yarshike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ዳዊት ግን ለኦርና “አይደረግም፤ ሙሉውን ዋጋ እኔ እከፍላለሁ፤ የአንተ የሆነውን ለእግዚአብሔር ለማቅረብ አልፈልግም፤ ዋጋ ያልከፈልሁበትንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጌ አላቀርብም” ሲል መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊት ግን “ይህስ አይሆንም፤ ሙሉውን ዋጋ እከፍልሃለሁ፤ የአንተ ንብረት የሆነውን፥ እኔ ምንም ዋጋ ያልከፈልኩበትን ነገር ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጌ ማቅረብ አልፈልግም” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ዳዊት ግና ንኦርና “ኣይፋሉን፤ ናትካ ዝኾነ ወሲደ ንእግዚኣብሄር ክህብ ኣይደልን፤ ዋጋ ዘይሃብኩሉ ኸዓ ንዝቃፀል መስዋእቲ ኸቕርብ ኣይደልን እየ እሞ፥ ብምሉእ ዋጋ ደኣ ሽጠለይ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ዳዊት ግና ንኦርናን፡ ኣይፋል፡ ንእግዚኣብሄር ኢለስ ናትካ ዝዀነ ኽወስድ ኣይደልን፡ ንዚሐርር መስዋእቲ ድማ ዋጋ ዜብሉስ ኣየዕርገሉን እየ እሞ፡ ብርግጽ ብምሉእ ዋጋ ደኣ ኽሻየጣ እደሊ ኣሎኹ፡ በሎ። |