1 Chronicles 21:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኦርናን ንዳዊት፡ ንርእስኻ ውሰዶ፡ ጐይታይ ንጉስ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ጽቡቕ ይግበር። ርኣዩ፡ ንዚሓርር መስዋእቲ ከብቲ፡ ንዕንጨይቲ መሕረዲ፡ ንመስዋእቲ ስጋ ድማ ስርናይን እህበኩም ኣለኹ። ኩሉ ዓቕመይ እህቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኦርናም ዳዊትን፥ “ለአንተ ውሰደው፤ ጌታዬ ንጉሡም በፊቱ ደስ የሚያሰኘውን ያድርግ፤ እነሆ፥ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሬዎቹን፥ ለእንጨትም የአውድማውን ዕቃ፥ ለእህልም ቍርባን ስንዴውን እሰጥሀለሁ፥ ሁሉን እሰጣለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኦርናም ዳዊትን። ለአንተ ውሰደው፥ ጌታዬ ንጉሡም ደስ የሚያሰኘውን ያድርግ፤ እነሆ፥ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሬዎቹን፥ ለእንጨትም የአውድማውን ዕቃ፥ ከእህልም ቍርባን ስንዴውን እሰጥሃለሁ፤ ሁሉን እሰጣለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኦርናም ዳዊትን እንዲህ አለው፦ “ለአንተ ውሰደው፥ ጌታዬ ንጉሡም ደስ የሚያሰኘውን ያድርግ፤ እነሆ፥ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሬዎቹን፥ ለማገዶም የአውድማውን መውቅያ፥ ለእህልም ቁርባን ስንዴውን እሰጥሃለሁ፤ ሁሉን እሰጣለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦርን ዳዊታ፥ “ነዉ አካ፤ ታ ጎዳይ ካቲ ባረና ናሸችያዋ ኦ። በአ፥ ጹግያ ያርሾ ቦራ፥ ኤናዉ ካ ቡክያ ሚሻነ ካ ያርሾ ዛርጋ ታን እማና። ታን ሀ ኡባካ ነዉ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ornni Daawita, «New akka; ta goday kaatii barena nashechchiyaawaa ootso. Be'a, s'uuggiyaa yarshshoo booraa, eetsanaw katsaa bukkiyaa miishshaanne katsaa yarshshoo zarggaa taani immana. Taani ha ubbaakka new immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Ornay Dawites, «Nees ekka; ta goday kawoy bana ufayssizayssa ooththo; hekko xuugettiza yarshos boorata, eesos kath bukkiza lodata, kaththa yarsho gidana mala gistte immana; hayta ubbatakka ta nees immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኦርናይ ዳዊቴስ፥ «ኔስ ኤካ፤ ታ ጎዳይ ካዎይ ባና ኡፋይሲዛይሳ ኦ፤ ሄኮ ጹጌቲዛ ያርሾስ ቦራታ፥ ኤሶስ ካ ቡኪዛ ሎዳታ፥ ካ ያርሾ ጊዳና ማላ ጊስቴ ኢማና፤ ሃይታ ኡባታካ ታ ኔስ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦርን፥ “ኤካ፤ ታ ጎዳይ ካዎይ ባና ኡፋይስያባ ኦ። ሄኮ፥ ቦራት ፁሳ ያርሾስ፥ ካ ቡክያ ሚሽያ ኤናዉ፥ ግስተ ካ ያርሾስ እማና። ታኒ ሀ ኡባ ነዉ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Orni, “Eka; ta goday kawoy bana ufaysiyabaa ootho. Heko, boorat xuussa yarshos, katha bukiya miishiya eethanaw, giste kathaa yarshos immana. Taani ha ubbaa new immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኦርናም ዳዊትን፣ “እንዲሁ ውሰደው፤ ጌታዬ ንጉሥ ደስ ያለውን ያድርግ። እነሆ፤ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎቹን፣ መውቂያ በትሮቹን ለማቀጣጠያ ዕንጨት፣ ስንዴውን ደግሞ ለእህል ቍርባን እንዲሆን እሰጣለሁ፤ ሁሉንም እኔ እሰጣለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኦርናም “ንጉሥ ሆይ፥ ውሰደው፤ የፈለግኸውንም አድርግበት፤ በመሠዊያው ላይ መሥዋዕት ሆነው እንዲቃጠሉ እነዚህን በሬዎች ጨምረህ ውሰድ፤ እነዚህም የእህል መውቂያ እንጨቶች ለማገዶ ይሁኑልህ፤ ስንዴውንም መባ አድርገህ አቅርበው፤ እነሆ ሁሉንም ለአንተ ሰጥቼሃለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦርና ኸዓ ንዳዊት “ጐይታይ ንጉስ! ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣየካ ግበር፤ እንሆ እዞም ኣብዑር ንዝቃፀል መስዋእቲ፥ እዝ ኣቑሑ ዓውዲ ንዕንፀይቲ፥ እዝ ስርናይውን ንመስዋእቲ እኽሊ ክኸውን ኵሉ ሂበካ ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኦርናን ከኣ ንዳዊት፡ ንኣኻ ውሰዳ፡ ጐይታይ ንጉስ ነቲ ጽቡቕ ኰይኑ እተራእዮ ይግበር፡ እንሆ፡ እዞም ኣብዑር ንዚሐርር መስዋእቲ፡ ሰረገላታት ከኣ ንዕጨይቲ፡ ስርናይውን ንመስዋእቲ ብልዒ እህብ፡ ኲሉ ሂበ ኣሎኹ፡ በሎ። |