1 Chronicles 21:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ንዮኣብን ነቶም መራሕቲ ህዝብን፡ ኪዱ ንእስራኤል ካብ ብኤርሸባ ክሳዕ ዳን ቆጸርዎም፡ በሎም። ቍጽሮም ድማ ናባይ ኣምጽኡለይ፡ ምእንቲ ኽፈልጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች ሁሉ፥ “ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፤ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች። ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፥ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች፦ “ሂዱ፥ ከቤር-ሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቁጠሩ፥ ድምራቸውንም እንዳውቅ ተመልሳችሁ አስታውቁኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ዮኣባነ ኦላንቻቱ ካፓቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዳናፐ በርሳበሀ ጋካናዉ ቢተ፤ እስራኤልያ አሳ ፓይድተ። ያቲደ አሳ ፓይዱ አፑነንቶ ታና ኤርስተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Yoo'aabanne olanchchatuu kaappatuwaa hawaadan yaageedda; «Daanappe Berssaabeha gakkanaw biite; Israa'eeliyaa asaa paydite. Yaatiide asaa paydu aappunentto taana erissite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Iyo7aabenne olanchchata halaqata, «Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas diza Isra7eele asaa qoodite; histtidi asaa qooday aappunakko tana erisite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኢዮኣቤኔ ኦላንቻታ ሃላቃታ፥ «ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ቆዲቴ፤ ሂስቲዲ ኣሳ ቆዳይ ኣፑናኮ ታና ኤሪሲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እዮኣባኮነ ቶራ ሞጮናታኮ፥ “ዳነፐ በርሳበ ጋካናዉ ብድ፥ እስራኤለ አሳ ታይብተ። ያትድ፥ አሳ ታይቦይ አፑነኮ ታና ኤርስተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Iyo7aabakonne toora moconatako, “Daanepe Barsaabe gakanaw bidi, Isra7eele asaa taybite. Yaatidi, asaa tayboy aapuneko tana erisite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ኢዮአብንና የሰራዊቱን አዛዦች፣ “ሄዳችሁ ከቤርሳቤህ እስከ ዳን ያሉትን እስራኤላውያን ቍጠሩ፤ ከዚያም ምን ያህል እንደ ሆኑ ዐውቅ ዘንድ ንገሩኝ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ለኢዮአብና ለሌሎቹ የጦር መኰንኖች “በመላው እስራኤል ከአገሪቱ ዳር እስከ ዳር፥ ማለትም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ሄዳችሁ ሕዝቡን ቊጠሩ፤ እኔ በእስራኤል ምን ያኽል ሕዝብ እንዳለ ማወቅ እፈልጋለሁ” የሚል ትእዛዝ ሰጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንኢዮኣብን ነሕሉቕ ህዝብን “ኪዱ ኻብ ቤርሳቤህ ጀሚርኩም ክሳዕ ዳን ዘሎ ህዝቢ እስራኤል ቍፀርዎ። ብዝሖም ምእንቲ ኽፈልጥ ከዓ ፀብፃብ ኣምፅኡለይ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንዮኣብ ንሓላቑ ህዝብን፡ ኪዱ፡ ንእስራኤል ካብ ብኤርሸባዕ ክሳዕ ዳን ቊጸርዎ፡ ቊጽሮም ምእንቲ ኽፈልጥ ከኣ፡ ቃል ኣምጽኡለይ፡ በሎም። |