1 Chronicles 21:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኣምላኽ፡ ኣነዶ እቲ ህዝቢ ኪቝጸር ዝኣዘዝኩዶ ኣይኰንኩን፧ ብሓቂ ሓጢኣት ዝገበርኩን ክፉእ ዝገበርኩን ኣነ እየ፤ እንተ እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገይረን እየን፧ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ኢድካ ኣብ ልዕለይን ኣብ ልዕሊ ቤት ኣቦይን ይኹን። ኣብ ህዝብኻ ግና ምእንቲ ኪሳቐዩ ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም እግዚአብሔርን፥ “ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፤ ነገር ግን አቤቱ በሕዝብህ ላይ ለጥፋት አትሁን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም እግዚአብሔርን። ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፥ ነገር ግን ይቀሠፍ ዘንድ በሕዝብህ ላይ አትሁን አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፦ “ሕዝቡ እንዲቈጠር ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ! እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ይሁን፥ ነገር ግን መቅሰፍት በሕዝብህ ላይ አይሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ጾሳ፥ “አሳይ ፓይደታናዳን ኦዳዌ ታና ግድክታየ? ናቄዳዌነ ኢታባ ኦዳዌ ታና። ሽን ሀ ዶርሳቱ፥ ኡንቱንቱ አያ ኦድኖ? አቤት መና ጎዳ፥ ታ ጾሳዉ፥ ሀያና ነ ኩሺ ታናነ ታ አዉዋ ሶይ አሳ ሙሮ። ነ ኩሺ ነ አሳ ሙሮፖ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite S'oossaa, «Asay paydettanaadan ootseeddawe taana gidikkitaayye? Naak'k'eeddawenne iitabaa ootseeddawe taana. Shin ha dorssatuu, unttunttu ayaa ootseeddino? Abeet Med'inaa Godaa, ta S'oossaw, hayyanaa ne kushii taananne ta aawuwaa soy asaa muro. Ne kushii ne asaa muroppo!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xoossaas, «Asay qoodettana mala ooththiday tana gidikkinaa? Nagara ooththidaynne qohiday tana; histtiin hayti dorsati ay ooththidoo? Abeet ta Godaa Xoossawu! Ne kushey ta bollanne ta keeththa asaa bolla gido attiin ha boshaza ne deraa bolla yeddofa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ጾሳስ፥ «ኣሳይ ቆዴታና ማላ ኦዳይ ታና ጊዲኪና? ናጋራ ኦዳይኔ ቆሂዳይ ታና፤ ሂስቲን ሃይቲ ዶርሳቲ ኣይ ኦዶ? ኣቤት ታ ጎዳ ጾሳዉ! ኔ ኩሼይ ታ ቦላኔ ታ ኬ ኣሳ ቦላ ጊዶ ኣቲን ሃ ቦሻዛ ኔ ዴራ ቦላ ዬዶፋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “አሳይ ታይበታና መላ ኦዳይ ታና ግድክና? ናቅዳይነ ኢታባ ኦዳይ ታና። ሽን ሀ ዶርሳት አይ ኦዶና? አቤት ጎዳዉ፥ ታ ፆሳዉ፥ ሀያና ነ ኩሸይ ታናነ ታ ሶ አሳ ሴሮ። ነ ኩሸይ ነ አሳ ሴሮፖ!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Asay taybetana mela oothiday tana gidikina? Naaqidaynne iitabaa oothiday tana. Shin ha dorsati ay oothidona? Abeeti Godaw, ta Xoossaw, hayyana ne kushey tananne ta soo asaa seero. Ne kushey ne asaa seeropo!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት እግዚአብሔርን፣ “ተዋጊዎቹ እንዲቈጠሩ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? ኀጢአት የሠራሁትም ሆነ የበደልሁት እኔ ነኝ፤ እነዚህ እኮ በጎች ናቸው፤ ታዲያ እነርሱ ምን አደረጉ? እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን እንጂ፣ መቅሠፍቱ በሕዝብህ ላይ አይውረድ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም እንዲህ ሲል ጸለየ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ በደል የፈጸምኩት እኔ ነኝ፤ ሕዝቡ እንዲቈጠር ትእዛዝ ያስተላለፍኩትም እኔ ነኝ፤ ታዲያ እነዚህ አሳዛኝ ሕዝብህ ምን አደረጉ? እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እኔንና ቤተሰቤን ቅጣ እንጂ በሕዝብህ ላይ ይህንን መቅሠፍት አታውርድ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ኦ ኣምላኽ! ኣነ እየ እቲ ህዝቢ ኽቝፀር ዝኣዘዝኩ፤ ኣነ እየ ዝበደልኩን ክፉእ ዝገበርኩን፤ እዞም ኣባጊዕ እዚኣቶም ግና እንታይ ገበሩ። ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ! መቕፃዕትኻ ኣባይን ኣብ ቤት ኣቦይን ደኣ ትኹን እምበር ኣብ ህዝብኻስ ኣይትኹን” ኢሉ ለመነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ንኣምላኽ በሎ፡ ኣነ ደይኰንኩን እቲ ህዝቢ ኪቚጸር ዝበልኩ ኣነ እየ ዝኣበስኩን ነቲ ብዙሕ ክፋእ ዝገበርኩን፡ እዘን ኣባጊዕ ግና እንታይ ገበራ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ ኢድካ ናባይን ናብ ቤት ኣቦይን ደኣ ትኹን እምበር፡ ናብ ህዝብኻስ ንምቕዛፉ ኣይትኹን። |