1 Chronicles 21:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ኣዒንቱ ኣልዒሉ፡ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ ኢዱ እተሰሓበ ሰይፊ ሒዙ ኣብ ልዕሊ የሩሳሌም ተዘርጊሑ ኣብ መንጎ ምድርን ሰማይን ደው ኢሉ ረኣዮ። ሽዑ ዳዊትን እቶም ናይ ሓዘን ክዳን ዝተኸድኑ ዓበይቲ እስራኤልን ብገጾም ተደፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ዐይኖቹን አነሣ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ፥ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ተዘርግቶ አየ። ዳዊትና ሽማግሌዎቹም ማቅ ለብሰው በግንባራቸው ተደፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ዓይኖቹን አነሣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ፥ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ተዘርግቶ አየ። ዳዊትም ሽማግሌዎችም ማቅ ለብሰው በግምባራቸው ተደፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ዐይኖቹን አነሣ፤ የጌታ መልአክ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ፥ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ተዘርግቶ አየ። ዳዊትም ሽማግሌዎችም ማቅ ለብሰው በግምባራቸው ተደፍተው ሰገዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ኪታንቻይ ባረ ማሻ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ፥ የሩሳላመ ባይዛናዉ ሳኣፐነ ሳሉዋፐ ግዱዋን ኤቄዳዋ ዳዊተ በኤዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተነ ጭማቱ ዋሩዋ ማዪደ፥ ባረንቱ ዴሙዋን ጉፋኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa Kiitanchchay bare mashshaa bare kushiyan oyk'k'iide, Yerusaalame bayzanaw sa'aappenne saluwaappe gidduwaan ek'k'eeddawaa Daawite be'eedda. Hewaappe guyyiyaan, Daawitenne c'imatuu waaruwaa mayyiide, barenttu deemuwaan guufanneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiitanchchazi ba giththa mashsha kushen oykkidi Yerusalaame dhayssanaas saloppenne sa7appe giddon eqqidayssa Dawiti dhoqqu gi be7ides; hessafe guye Dawitinne cimati maaqa may7idi biitta bolla gufannida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪታንቻዚ ባ ጊ ማሻ ኩሼን ኦይኪዲ ዬሩሳላሜ ይሳናስ ሳሎፔኔ ሳኣፔ ጊዶን ኤቂዳይሳ ዳዊቲ ቁ ጊ ቤኢዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲኔ ጪማቲ ማቃ ማይኢዲ ቢታ ቦላ ጉፋኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪታንቾይ ባ ማሻ ባ ኩሸን ኦይክድ የሩሳላመ ይሳናዉ ሳአፐነ ሳሎፐ ግዶን ኤቅዳይሳ ዳዊቲ በእስ። ሄ ዎደ ዳዊቲነ ጭማት ካዮ ማኦ ማእድ፥ ሳአን ጉፋንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitanchoy ba mashsha ba kushen oykidi Yerusalaame dhaysanaw sa7apenne salope giddon eqidaysa Dawiti be7is. He wode Dawitinne cimati kayo ma7o ma7idi, sa7an gufannidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ቀና ብሎ ሲመለከት፣ የእግዚአብሔር መልአክ በሰማይና በምድር መካከል ቆሞ አየ፤ መልአኩም በኢየሩሳሌም ላይ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ ይዞ ነበር፤ ከዚያም ዳዊትና ሽማግሌዎቹ ማቅ እንደ ለበሱ በግምባራቸው ተደፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም መልአኩ ኢየሩሳሌምን ለመደምሰስ ሰይፉን በእጁ እንደ ያዘ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ አየው፤ በዚህ ጊዜ ዳዊትና ማቅ ለብሰው የነበሩት የሕዝቡ አለቆች በሙሉ በግንባራቸው በመሬት ላይ ተደፉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ኣዒንቱ ንላዕሊ ቈላሕ ኣበለ፤ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ሰማይን ኣብ መንጎ ምድርን ደው ኢሉ፥ ዝተመዘዘት ሰይፊ ኸዓ ኣብ ኢዱ ሒዙ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ዘርጊሑ ረአየ። ሽዑ ዳዊትን እቶም ዓበይትን ወጮ ተኸዲኖም ብገፆም ኣብ ምድሪ ተደፍኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ኣዒንቱ ንላዕሊ ቛሕ ኣበላ፡ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ምድርን ሰማይን ደው ኢሉ እተመሌሔት ሴፍ ከኣ ኣብ ኢዱ ኣብ ልዕሊ የሩሳሌም ዘርጊሕዋ ረኣየ። ሽዑ ዳዊትን እቶም ዓበይትን ማቕ ተኸዲኖም ብገጾም ተደፍኡ። |