1 Chronicles 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንጋድ፡ ኣዝየ ተጨኒቐ ኣለኹ፡ በሎ። ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ክወድቕ፤ ምሕረቱ ኣዝዩ ዓቢ እዩ እሞ፡ ኣብ ኢድ ሰብ ክወድቕ ኣይትፍቀደለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ጋድን፥ “እነዚህ ሦስት ነገሮች እጅግ ይከብዱኛል፥ እጅግም ተጨንቄአለሁ፤ አሁንም ምሕረቱ ብዙ ነውና በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻለኛል፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ጋድን። እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ብዙ ነውና በእግዚአብሔር እጅ ልውደቅ፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ጋድን፦ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ብዙ ነውና በጌታ እጅ ልውደቅ፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ጋዳ፥ “ታን ሎይ ኡንኤታድ። መና ጎዳ ማሮተይ ሎይ ዎልቃማ ግድያ ድራዉ፥ አነ ታን አ ኩሽያን ኩንዳና፤ ታን አሳ ኩሽያን ኩንድከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Gaada, «Taani loytsi un"ettaad. Med'inaa Godaa maarotetsay loytsi wolk'k'aama gidiyaa diraw, ane taani Aa kushiyan kunddana; taani asaa kushiyan kunddikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Gaades, «Ta dooranaas keeha metotadis; gidikkoka Godaa Xoossa maarotay keehi gita gidida gishshas asa kushen kundanaappe Xoossa kushen kundeththi taas lo7o» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ጋዴስ፥ «ታ ዶራናስ ኬሃ ሜቶታዲስ፤ ጊዲኮካ ጎዳ ጾሳ ማሮታይ ኬሂ ጊታ ጊዲዳ ጊሻስ ኣሳ ኩሼን ኩንዳናፔ ጾሳ ኩሼን ኩንዴ ታስ ሎኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ጋደኮ፥ “ታኒ ዳሮ ኡንኤታስ። ጎዳ ማሮታይ ግታ ግድያ ግሾ ታኒ እያ ኩሸን ኩንዳና፤ አሳ ኩሸን ኩንድከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Gaadeko, “Taani daro un7etas. Godaa maarotay gita gidiya gisho taani iya kushen kundana; asa kushen kundike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ጋድን፣ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ታላቅ ስለሆነ፣ በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻለኛል፤ በሰው እጅስ አልውደቅ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “እነሆ እኔ ለምርጫ በሚያስቸግር ሁኔታ ላይ ነኝ! ይሁን እንጂ በሰው እጅ መውደቅ አልፈልግም፤ እግዚአብሔር መሐሪ ስለ ሆነ እርሱ ራሱ ይቅጣኝ” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንጋድ “የመና ጨኒቑኒ ኣሎ፤ ግና ምሕረቱ ብዙሕን ዓቢይን እዩ እሞ፥ ኣብ ኢድ ሰብ ካብ ምውዳቕስ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ምውዳቕ ይሐሸኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ንጋድ፡ ኣዝዩ ጨኒቑኒ ኣሎ፡ ግናኸ ምሕረቱ ብዙሕ ዓብዪ እዩ እምኦ፡ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ደኣ እወድቕ፡ ኣብ ኢድ ሰብሲ ኣይወድቕን፡ በሎ። |