1 Chronicles 21:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንጋድ፡ ኣዝየ ተጨኒቐ ኣለኹ፡ በሎ። ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ክወድቕ፤ ምሕረቱ ኣዝዩ ዓቢ እዩ እሞ፡ ኣብ ኢድ ሰብ ክወድቕ ኣይትፍቀደለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ጋድን፥ “እነ​ዚህ ሦስት ነገ​ሮች እጅግ ይከ​ብ​ዱ​ኛል፥ እጅ​ግም ተጨ​ን​ቄ​አ​ለሁ፤ አሁ​ንም ምሕ​ረቱ ብዙ ነውና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ መው​ደቅ ይሻ​ለ​ኛል፤ በሰው እጅ ግን አል​ው​ደቅ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ጋድን። እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ብዙ ነውና በእግዚአብሔር እጅ ልውደቅ፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ጋድን፦ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ብዙ ነውና በጌታ እጅ ልውደቅ፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ጋዳ፥ “ታን ሎይ ኡንኤታድ። መና ጎዳ ማሮተይ ሎይ ዎልቃማ ግድያ ድራዉ፥ አነ ታን አ ኩሽያን ኩንዳና፤ ታን አሳ ኩሽያን ኩንድከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Gaada, «Taani loytsi un"ettaad. Med'inaa Godaa maarotetsay loytsi wolk'k'aama gidiyaa diraw, ane taani Aa kushiyan kunddana; taani asaa kushiyan kunddikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Gaades, «Ta dooranaas keeha metotadis; gidikkoka Godaa Xoossa maarotay keehi gita gidida gishshas asa kushen kundanaappe Xoossa kushen kundeththi taas lo7o» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ጋዴስ፥ «ታ ዶራናስ ኬሃ ሜቶታዲስ፤ ጊዲኮካ ጎዳ ጾሳ ማሮታይ ኬሂ ጊታ ጊዲዳ ጊሻስ ኣሳ ኩሼን ኩንዳናፔ ጾሳ ኩሼን ኩንዴ ታስ ሎኦ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ጋደኮ፥ “ታኒ ዳሮ ኡንኤታስ። ጎዳ ማሮታይ ግታ ግድያ ግሾ ታኒ እያ ኩሸን ኩንዳና፤ አሳ ኩሸን ኩንድከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Gaadeko, “Taani daro un7etas. Godaa maarotay gita gidiya gisho taani iya kushen kundana; asa kushen kundike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም ጋድን፣ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ታላቅ ስለሆነ፣ በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻለኛል፤ በሰው እጅስ አልውደቅ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “እነሆ እኔ ለምርጫ በሚያስቸግር ሁኔታ ላይ ነኝ! ይሁን እንጂ በሰው እጅ መውደቅ አልፈልግም፤ እግዚአብሔር መሐሪ ስለ ሆነ እርሱ ራሱ ይቅጣኝ” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ንጋድ “የመና ጨኒቑኒ ኣሎ፤ ግና ምሕረቱ ብዙሕን ዓቢይን እዩ እሞ፥ ኣብ ኢድ ሰብ ካብ ምውዳቕስ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ምውዳቕ ይሐሸኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ንጋድ፡ ኣዝዩ ጨኒቑኒ ኣሎ፡ ግናኸ ምሕረቱ ብዙሕ ዓብዪ እዩ እምኦ፡ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ደኣ እወድቕ፡ ኣብ ኢድ ሰብሲ ኣይወድቕን፡ በሎ።