1 Chronicles 21:12 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይ ሰለስተ ዓመት ጥሜት፤ ወይስ ሴፍ ጸላእትኻ እናሰዓበካ ኣብ ቅድሚ ተጻረርትኻ ክትጠፍእ ሰለስተ ወርሒ፤ ወይ ድማ ሰለስተ መዓልቲ ሰይፊ እግዚኣብሄር፡ ፌራ፡ ኣብታ ሃገር፡ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ብኹሉ ግዝኣታት እስራኤል ዘጥፍእ እዩ። ነቲ ዝለኣኸኒ እንታይ ቃል ከም ዝመልሶ ሕጂ ንገረካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሦስት ዓመት ራብ፥ ወይም ሦስት ወር የጠላቶችህ ሰይፍ እንዲያገኝህ ከጠላቶችህ መሰደድን፥ ወይም ሦስት ቀን የእግዚአብሔር ሰይፍ፥ ቸነፈርም በምድር ላይ መሆንን፥ የእግዚአብሔርም መልአክ በእስራኤል ምድር ሁሉ ማጥፋትን ምረጥ፤ አሁንም ለላከኝ ምን እንደምመልስ አስረዳኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሦስት ዓመት ራብ፥ ወይም ሦስት ወር የጠላቶችህ ሰይፍ እንዲያገኝህ ከጠላቶችህ መሰደድን፥ ወይም ሦስት ቀን የእግዚአብሔር ሰይፍ ቸነፈርም በምድር ላይ መሆንን፥ የእግዚአብሔርም መልአክ በእስራኤል ምድር ሁሉ ማጥፋትን ምረጥ፤ አሁንም ለላከኝ ምን እንድመልስ ተመልከት አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሦስት ዓመት ራብ፥ ወይም ሦስት ወር የጠላቶችህ ሰይፍ እንዲያገኝህ ከጠላቶችህም ፊት እንድትሰደድ፥ ወይም ሦስት ቀን የጌታ ሰይፍ ቸነፈርም በምድር ላይ እንዲሆን፥ የጌታም መልአክ በእስራኤል ምድር ሁሉ ጥፋትን እንዲያመጣ ምረጥ፤’ ለላከኝ ምን መልስ እንደምሰጥ አሁን ወስን።” |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | heedzdzu layththa kosha, woykko heedzdzu agina kumeth ne morkketan goodeteth, woykko heedzdzu gallas iita harge ehiza Xoossa mashshay biitta bolla yiin Isra7eele ubbaa bolla hayqo ehiza Xoossa kiitanchcha yuus, hessa gishshas tana kiittida Xoossaas ta ay zaara yootanaakko heytanttafe ne dooroyssa taas yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ላይ ኮሻ፥ ዎይኮ ሄ ኣጊና ኩሜ ኔ ሞርኬታን ጎዴቴ፥ ዎይኮ ሄ ጋላስ ኢታ ሃርጌ ኤሂዛ ጾሳ ማሻይ ቢታ ቦላ ዪን ኢስራኤሌ ኡባ ቦላ ሃይቆ ኤሂዛ ጾሳ ኪታንቻ ዩስ፥ ሄሳ ጊሻስ ታና ኪቲዳ ጾሳስ ታ ኣይ ዛራ ዮታናኮ ሄይታንታፌ ኔ ዶሮይሳ ታስ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ላይ ኮሻ ዎይኮ ሄ አጌና ነ ሞርከታ ኩሸን አዳ እመታናይሳ ዎይኮ ሄ ጋላስ ጎዳ ማሻይ ነ ቢታ ሾጫናይሳነ ጋዶ እስራኤለ ቦላ ኤህያ ሀይቆ ኪታንቾ ኪተይሳፈ አዉሳ ዶራይ? ታና ኪትዳይሳስ ኦዳናባ ታዉ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | heedzu laytha kosha woyko heedzu ageena ne morketa kushen aadhada imetanaysa woyko heedzu gallas Godaa mashshay ne biitta shocanaysanne gado Isra7eele bolla ehiya hayqo kiitancho kiitteysafe awusa dooray? Tana kiittidaysas odanaba taw oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሦስት ዓመት ራብ ወይስ የጠላቶችህ ሰይፍ ለሦስት ወር አይሎብህ መጥፋት ወይስ ሦስት ቀን የእግዚአብሔር ሰይፍ መቅሠፍት በምድሪቱ ላይ ወርዶ የእግዚአብሔር መልአክ እስራኤልን ሁሉ ያጥፋ?’ ለላከኝ ምን እንደምመልስ ቍርጡን ንገረኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በምድርህ ላይ ሦስት ዓመት ራብ ከሚሆን ወይም ሦስት ወር ጠላቶችህ ከሚያሳድዱህ ወይም እግዚአብሔር በምድርህ ላይ ለሦስት ቀን በሰይፍ ከሚመታህና ቸነፈር በምድሪቱ ላይ አምጥቶ በእስራኤል ምድር ሁሉ በሞት የሚቀሥፍ መልአክ ከሚልክብህ የትኛውን ትመርጣለህ? እንግዲህ ወደ እግዚአብሔር የማቀርበውን መልስ ስጠኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰለስተ ዓመት ጥሜት፥ ወይ ሰይፊ ፀላእትኻ እናርከበካ ሰለስተ ወርሒ ኻብ ቅድሚ ፀላእትኻ ምህዳም፥ ወይ እቲ ሰይፊ እግዚኣብሄር ዝኾነ ፌራ ኣብዛ ሃገር ንሰለስተ መዓልቲ ምዃን፥ መልኣኽ እግዚኣብሄርውን ኣብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ጥፍኣት ከምፅእ።’ ነቲ ዝለኣኸኒ እግዚኣብሄር እንታይ ከም ዝምልሰሉ ሕዚ ሕሰብ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰለስተ ዓመት ጥሜት፡ ወይስ ሴፍ ጸላእቲኻ እናርከበካ ሰለስተ ወርሒ ኻብ ቅድሚ ጸላእትኻ ምህዳም፡ ወይስ ሴፍ እግዚኣብሄር፡ ማለት ኣብዛ ሃገር ሰለስተ መዓልቲ ፌራ፡ እሞ መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ጥፍኣት ኬምጽእ። ነቲ ዝለኣኸንስ እንታይ ቃል ከም ዝመልሰሉ ሕጂ ሕሰብ። |