1 Chronicles 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪድ ንዳዊት ንገሮ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰለስተ ነገር የቕርበልካ ኣሎኹ፡ ክገብረልካ፡ ካብኡ ሓደ ምረጸልካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሂድ፥ ለዳዊት፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሦስቱን ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ አደርግብህ ዘንድ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ ብለህ ንገረው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሂድ፥ ለዳዊት። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሦስቱን ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ አደርግብህ ዘንድ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ ብለህ ንገረው ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሂድ፥ ለዳዊት፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሦስቱን ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ በአንተ ላይ እንዳደርግብህ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ’ ብለህ ንገረው” ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባደ፤ ዳዊታ፥ ‘መና ጎዳይ ኔና፥ “ታን ኔና ሄዙባፐ ዶሩዋ በሳይ፤ ታን ነ ቦላ ፖላናዉ ታዉ ኡንቱቱፐ እቱዋ ዶራ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Baade; Daawita, ‹Med'inaa Goday neena, «Taani neena heezzubaappe dooruwaa bessay; taani ne bolla polanaw taw unttuttuppe ittuwaa doora» yaagee› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Baada Dawite, ‹GODAY nena tani ne doorana mala ne sinththan heedzdzu miishshata woththadis; tanikka ne dooridayssa ooththana› gides» gaada yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ባዳ ዳዊቴ፥ ‹ጎዳይ ኔና ታኒ ኔ ዶራና ማላ ኔ ሲንን ሄ ሚሻታ ዎዲስ፤ ታኒካ ኔ ዶሪዳይሳ ኦና› ጊዴስ» ጋዳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባዳ ዳዊታኮ፥ ጎዳይ፥ ‘ታኒ ነና ሄ ዶሮ በሳይስ፤ ታኒ ነ ቦላ ኦና መላ ኤንታፈ ታዉ እሱዋ ዶራ’ ያጌስ” ያጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bada Dawitako, Goday, ‘Taani nena heedzu dooro bessayis; taani ne bolla oothana mela entafe taw issuwa doora’ yaagees” yaaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሂድና ለዳዊት እንዲህ ብለው ንገረው፤ ‘ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ እነሆ፣ ሦስት ምርጫ ሰጥቼሃለሁ፤ በአንተ ላይ እንዳደርስብህ አንዱን ምረጥ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሄደህ ዳዊትን ‘እነሆ ሦስት ምርጫ ሰጥቼሃለሁ፤ እኔም አንተ የምትመርጠውን አደርጋለሁ’ ይላል” ብለህ ንገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኪድ እሞ ንዳዊት ‘እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኣብ ቅድሜኻ ሰለስተ ነገር ኣቕሪበልካ ኣለኹ፤ ካብኡ ሓደ ምረፅ እሞ ኽገብሮ እየ’ ኢልካ ተዛረቦ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪድ እሞ ንዳዊት፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ሰለስተ ነገር ኤንብረልካ ኣሎኹ፡ ካብኡ ንኣኻ ሓደ ሕረ እሞ፡ ክገብረልካ እየ፡ ኢልካ ተዛረቦ። |