1 Chronicles 21:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ንዳዊት ንገሮ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰለስተ ነገር የቕርበልካ ኣሎኹ፡ ክገብረልካ፡ ካብኡ ሓደ ምረጸልካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሂድ፥ ለዳ​ዊት፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ሦስ​ቱን ነገ​ሮች በፊ​ትህ አኖ​ራ​ለሁ፤ አደ​ር​ግ​ብህ ዘንድ ከእ​ነ​ርሱ አን​ዱን ምረጥ ብለህ ንገ​ረው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሂድ፥ ለዳዊት። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሦስቱን ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ አደርግብህ ዘንድ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ ብለህ ንገረው ብሎ ተናገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሂድ፥ ለዳዊት፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሦስቱን ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ በአንተ ላይ እንዳደርግብህ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ’ ብለህ ንገረው” ብሎ ተናገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባደ፤ ዳዊታ፥ ‘መና ጎዳይ ኔና፥ “ታን ኔና ሄዙባፐ ዶሩዋ በሳይ፤ ታን ነ ቦላ ፖላናዉ ታዉ ኡንቱቱፐ እቱዋ ዶራ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Baade; Daawita, ‹Med'inaa Goday neena, «Taani neena heezzubaappe dooruwaa bessay; taani ne bolla polanaw taw unttuttuppe ittuwaa doora» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Baada Dawite, ‹GODAY nena tani ne doorana mala ne sinththan heedzdzu miishshata woththadis; tanikka ne dooridayssa ooththana› gides» gaada yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ባዳ ዳዊቴ፥ ‹ጎዳይ ኔና ታኒ ኔ ዶራና ማላ ኔ ሲንን ሄ ሚሻታ ዎዲስ፤ ታኒካ ኔ ዶሪዳይሳ ኦና› ጊዴስ» ጋዳ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባዳ ዳዊታኮ፥ ጎዳይ፥ ‘ታኒ ነና ሄ ዶሮ በሳይስ፤ ታኒ ነ ቦላ ኦና መላ ኤንታፈ ታዉ እሱዋ ዶራ’ ያጌስ” ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bada Dawitako, Goday, ‘Taani nena heedzu dooro bessayis; taani ne bolla oothana mela entafe taw issuwa doora’ yaagees” yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሂድና ለዳዊት እንዲህ ብለው ንገረው፤ ‘ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤ እነሆ፣ ሦስት ምርጫ ሰጥቼሃለሁ፤ በአንተ ላይ እንዳደርስብህ አንዱን ምረጥ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሄደህ ዳዊትን ‘እነሆ ሦስት ምርጫ ሰጥቼሃለሁ፤ እኔም አንተ የምትመርጠውን አደርጋለሁ’ ይላል” ብለህ ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኪድ እሞ ንዳዊት ‘እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኣብ ቅድሜኻ ሰለስተ ነገር ኣቕሪበልካ ኣለኹ፤ ካብኡ ሓደ ምረፅ እሞ ኽገብሮ እየ’ ኢልካ ተዛረቦ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪድ እሞ ንዳዊት፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ሰለስተ ነገር ኤንብረልካ ኣሎኹ፡ ካብኡ ንኣኻ ሓደ ሕረ እሞ፡ ክገብረልካ እየ፡ ኢልካ ተዛረቦ።