1 Chronicles 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ሰባት ኣውጺኡ ድማ ብመጋዝን ብካራ ሓጺንን ብሓርማዝን ቆረጾም። ዳዊት ንኹለን ከተማታት ደቂ ዓሞን እውን ከምኡ ገበረ። ዳዊትን ብዘሎ ህዝብን ድማ ናብ የሩሳሌም ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በው​ስ​ጥ​ዋም የነ​በ​ሩ​ትን ሕዝብ አው​ጥተው በመ​ጋዝ ተረ​ተ​ሩ​አ​ቸው፤ በመ​ጥ​ረ​ቢ​ያም ቈራ​ረ​ጡ​አ​ቸው። ዳዊ​ትም በአ​ሞን ልጆች ከተ​ሞች ሁሉ እን​ዲሁ አደ​ረገ። ዳዊ​ትም ሕዝ​ቡም ሁሉ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውስጥዋም የነበረውን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያ በመጥረቢያም እንዲሠሩ አደረጋቸው። እንዲሁም ዳዊት በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በውስጥዋም የነበረውን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያ በመጥረቢያም እንዲሠሩ አደረጋቸው። እንዲሁም ዳዊት በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲሁ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ካታማን ደእያ አሳ ከሲደ፥ ማጋዝያን፥ ጎማንነ ካልታን ኦስሴዳ። አሞና ካታማቱዋን ደእያ አሳ ኡባካ ሄዋዳን ኦስሴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተነ አ አሳይ ኡባይ የሩሳላመ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide kataman de'iyaa asaa kessiide, magaaziyan, gomaaninne kalttan oosisseedda. Amoona katamatuwaan de'iyaa asaa ubbaakka hewaadan oosisseedda. Hewaappe guyyiyaan, Daawitenne Aa Asay ubbay Yerusaalame simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen de7iza deraa kessidi magaaze, xoyllenne kaltta oyththi oosisides; Amoonen diza hara katamatan diza asatakka Dawiti hessaththo oosisides; hessafe guye Dawitinne iza olanchchati ubbay Yerusalaame simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ዴኢዛ ዴራ ኬሲዲ ማጋዜ፥ ጾይሌኔ ካልታ ኦይ ኦሲሲዴስ፤ ኣሞኔን ዲዛ ሃራ ካታማታን ዲዛ ኣሳታካ ዳዊቲ ሄሳ ኦሲሲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኡባይ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካታማን ደእያ አሳ ከስድ ማጋዘን፥ ኮንተንነ ካልታን ኦስስስ። አሞነን ደእያ አሳ ኡባ ሄሳዳ ኦስስስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲነ እያ አሳ ኡባይ የሩሳላመ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kataman de7iya asaa kessidi magaazen, konteninne kaltan oosisis. Amoonen de7iya asa ubbaa hessada oosisis. Hessafe guye, Dawitinne iya asa ubbay Yerusalaame simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ የነበረውንም ሕዝብ አውጥቶ መጋዝ፣ ዶማና መጥረቢያ ይዘው እንዲሠሩ አደረጋቸው። ዳዊት በሌሎቹም የአሞን ከተሞች ሁሉ ይህንኑ አደረገ። ከዚያም ዳዊትና መላው ሰራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከተማይቱንም ሕዝብ ማርኮ በመጋዝ፥ በዶማና በመጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ በዐሞን በሚገኙ በሌሎች ታናናሽ ከተማዎች የሚኖሩትንም ሰዎች በዚሁ ዐይነት እንዲሠሩ አደረገ፤ ከዚያም በኋላ እርሱና ሠራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ኣብ ውሽጣ ዝነበሩ ህዝቢ ኣውፂኡ ኸዓ ብመጋዛትን ብመባሮን ብማሕፀታትን ክሰርሑ ኣገደዶም። ኣብ ኵለን ከተማታት ደቂ ኣሞንውን ኸምኡ ገበረ። ዳዊትን ኵሉ ሰራዊቱን ከዓ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ኣብ ውሽጣ ዝነበረ ህዝቢ ኸኣ ኣውጺኡ ብመጋዛትን ብመንኰራዂራት ሓጺንን ብማሒጼታትን ኣንጠቕጠቖም። ዳዊት ድማ ኣብ ኲለን ከተማታት ደቂ ዓሞን ከምኡ ገበረ። ዳዊትን ኲሉ ህዝብን ከኣ ናብ የሩሳሌም ተመልሱ።