1 Chronicles 20:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ሰባት ኣውጺኡ ድማ ብመጋዝን ብካራ ሓጺንን ብሓርማዝን ቆረጾም። ዳዊት ንኹለን ከተማታት ደቂ ዓሞን እውን ከምኡ ገበረ። ዳዊትን ብዘሎ ህዝብን ድማ ናብ የሩሳሌም ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውስጥዋም የነበሩትን ሕዝብ አውጥተው በመጋዝ ተረተሩአቸው፤ በመጥረቢያም ቈራረጡአቸው። ዳዊትም በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲሁ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውስጥዋም የነበረውን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያ በመጥረቢያም እንዲሠሩ አደረጋቸው። እንዲሁም ዳዊት በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውስጥዋም የነበረውን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያ በመጥረቢያም እንዲሠሩ አደረጋቸው። እንዲሁም ዳዊት በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲሁ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ካታማን ደእያ አሳ ከሲደ፥ ማጋዝያን፥ ጎማንነ ካልታን ኦስሴዳ። አሞና ካታማቱዋን ደእያ አሳ ኡባካ ሄዋዳን ኦስሴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተነ አ አሳይ ኡባይ የሩሳላመ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide kataman de'iyaa asaa kessiide, magaaziyan, gomaaninne kalttan oosisseedda. Amoona katamatuwaan de'iyaa asaa ubbaakka hewaadan oosisseedda. Hewaappe guyyiyaan, Daawitenne Aa Asay ubbay Yerusaalame simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen de7iza deraa kessidi magaaze, xoyllenne kaltta oyththi oosisides; Amoonen diza hara katamatan diza asatakka Dawiti hessaththo oosisides; hessafe guye Dawitinne iza olanchchati ubbay Yerusalaame simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ዴኢዛ ዴራ ኬሲዲ ማጋዜ፥ ጾይሌኔ ካልታ ኦይ ኦሲሲዴስ፤ ኣሞኔን ዲዛ ሃራ ካታማታን ዲዛ ኣሳታካ ዳዊቲ ሄሳ ኦሲሲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኡባይ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማን ደእያ አሳ ከስድ ማጋዘን፥ ኮንተንነ ካልታን ኦስስስ። አሞነን ደእያ አሳ ኡባ ሄሳዳ ኦስስስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲነ እያ አሳ ኡባይ የሩሳላመ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kataman de7iya asaa kessidi magaazen, konteninne kaltan oosisis. Amoonen de7iya asa ubbaa hessada oosisis. Hessafe guye, Dawitinne iya asa ubbay Yerusalaame simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ የነበረውንም ሕዝብ አውጥቶ መጋዝ፣ ዶማና መጥረቢያ ይዘው እንዲሠሩ አደረጋቸው። ዳዊት በሌሎቹም የአሞን ከተሞች ሁሉ ይህንኑ አደረገ። ከዚያም ዳዊትና መላው ሰራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱንም ሕዝብ ማርኮ በመጋዝ፥ በዶማና በመጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ በዐሞን በሚገኙ በሌሎች ታናናሽ ከተማዎች የሚኖሩትንም ሰዎች በዚሁ ዐይነት እንዲሠሩ አደረገ፤ ከዚያም በኋላ እርሱና ሠራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብ ውሽጣ ዝነበሩ ህዝቢ ኣውፂኡ ኸዓ ብመጋዛትን ብመባሮን ብማሕፀታትን ክሰርሑ ኣገደዶም። ኣብ ኵለን ከተማታት ደቂ ኣሞንውን ኸምኡ ገበረ። ዳዊትን ኵሉ ሰራዊቱን ከዓ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ውሽጣ ዝነበረ ህዝቢ ኸኣ ኣውጺኡ ብመጋዛትን ብመንኰራዂራት ሓጺንን ብማሒጼታትን ኣንጠቕጠቖም። ዳዊት ድማ ኣብ ኲለን ከተማታት ደቂ ዓሞን ከምኡ ገበረ። ዳዊትን ኲሉ ህዝብን ከኣ ናብ የሩሳሌም ተመልሱ። |